አሜሪካ
-
አሜሪካ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በሱዳን ጦርነትን ለማስቆም አዲስ ጥረት እያደረገች መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/03/2018፡- ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ረቡዕ ዕለት እንዳሉት አሜሪካ በሱዳን ግጭትን ለማስቆም አዲስ ጥረት እንደምትጀምር ተናግረዋል፡፡ ማክሰኞ ዕለት በዋይት…
Read More » -
አፍሪካ
አሜሪካ የሱዳኑን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል እያስታጠቀች ያለችውን አገር ማን እንደሆነ ታውቃለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ መንግስታቸው የሱዳንን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎችን መሳሪያ የሚያቀርበው ማን እንደሆነ ያውቃል እና…
Read More » -
አፍሪካ
ጄኔራል አልብሩሀን ለተኩስ አቁም 4 ቅድመ ሁኔታዎችን ማቅረባቸው ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- በአሜሪካ፣ በሳኡዲ አረቢያ፣ በዩናይትድ አረብ ኤመሬትስና በግብፅ አማካኝነት እየተካሄደ ያለው ይህ ጥረት ምክረ ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን በዚህም…
Read More » -
አፍሪካ
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፈጣን የድጋፍ ኃይሎች ተግባር የሱዳንን የሰላም ጥረት እንደሚያዳክም አስጠንቅቀዋል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/03/2018፡-የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎች በተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት እና የፖለቲካ ዝግጅቶችን ለማድረግ ቢስማማም በተግባር…
Read More » -
አፍሪካ
ፕሬዝደንት ትራምፕ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን ሃያ ሀገራት “መወገድ አለባት” ሲሉ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሚያሚ ውስጥ ለአሜሪካ ቢዝነስ ፎረም በሰጡት ቃለ ምልልስ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን ሃያ ሀገራት…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ሰሜን ኮሪያ የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር በደቡብ ኮሪያ ጉብኝት በሚያደርጉበት ወቅት ሮኬቶች መተኮሷ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- ሰሜን ኮሪያ የአሜሪካ እና የደቡብ ኮሪያ የመከላከያ ሚኒስትሮች ሁለቱን ኮሪያዎች የሚያዋስነውን አካባቢ እየጎበኙ በነበረበት ወቅት ሮኬቶችን ተኮሰች።…
Read More » -
ፖለቲካ
የሱዳን ትይዩ መንግስት አስቸኳይ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- በሌተና ጄኔራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ የሚመራውና ራሱን ‹‹ሱዳን ፋውንዲንግ አሊያንስ›› ብሎ የሚጠራው ትይዩ መንግስት በአስቸኳይ ተኩስ አቁም…
Read More » -
አፍሪካ
አሜሪካ ሉዓላዊነቴን በሚያስከብር መልኩ የእስላማዊ አማፂያንን ለመከላከል ድጋፍ የምታደርግ ከሆነች ደስተኛ ነኝ ስትል ናይጀሪያ አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- ናይጄሪያ የግዛቷ አንድነት እስከተከበረ ድረስ የአሜሪካን የእስላማዊ አማፂያንን ለመዋጋት የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀበል ገልጻለች፡፡ ይህም በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር…
Read More » -
የተለያዩ
አምነስቲ ኢንተርናሽናል በየመን በደርዘን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የገደለውን የአሜሪካ የአየር ጥቃት በተመለከተ የጦር ወንጀሎች ምርመራ እንዲደረግ አሳሰበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/02/2018፡- አምነስቲ ኢንተርናሽናል በሰሜን ምዕራብ የመን ሳአዳ በሚገኝ የስደተኞች ማቆያ ማዕከል ላይ በተፈጸመው ገዳይ የአየር ጥቃት አፋጣኝ እና…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የፕሬዚዳንት ትራምፕና ሺ ጂንፒንግ ውይይት በውጤት መጠናቀቁ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/02/2018፡- የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኮሪያ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው…
Read More »