ኢትዮጵያ
-
ማህበራዊ
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 142 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 12/05/2018፡- በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 142 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል ተብሏል፡፡ በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 11…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የኢ/ያ ብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሬድዋን ሑሴን ወደ ሶማሊያ እንዳቀኑ መረጃዎች አሳይተዋል፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 06/04/2018፡- አቶ ሬድዋን ሁሴን ከሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ ጋር በዝግ ስብሰባ ላይ እንደተወያዩ እና ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ ስትራቴጂካዊ አጋርነታቸውን ለማጎልበት ተስማሙ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/04/2018፡- ኢትዮጵያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ከትላንት በስትያ በአዲስ አበባ በከፍተኛ ደረጃ አመራሮች ከተደረጉ ውይይቶች በኋላ አንዳቸው የሌላውን…
Read More » -
አፍሪካ
በ2025 በአፍሪካ ዘጠኝ ጋዜጠኞች መገደላቸው ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች ፌደሬሽን።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/04/2018፡- ኤርትራ የአህጉሪቱ ትልቁ የእስር ቤት ማእከል ሆና ቀጥላለች ሲልም ባወጣው ሪፖርት አመልክቷል። ከአፍሪካ ሱዳን፣ ከዓለም ደግሞ ፍልስጤም…
Read More » -
ማህበራዊ
በየሳምንቱ በአማካይ 850 የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች የየመንን ድንበር አቋርጠው ወደ ሳዑዲ አረቢያ ለመግባት እንደሞሞክሩ አንድ ሪፖርት አመለከተ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/04/2018፡- የዓለም አቀፉ ስደተኞች ድርጅት ሪፖርት እንደሚያሳየው በጥቅምት ወር 2018 የየመንን ድንበር ከተሻገሩት ውስጥ 14,126ቱ ወደ ሳዑዲ አረቢያ…
Read More » -
ማህበራዊ
የተባበሩት መንግስታትን እና አሜሪካ የ2026 የሰብአዊ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/04/2018፡- ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን በ2026 በተባበሩት መንግስታት በኩል የአሜሪካን እርዳታ ለመቀበል ከተዘጋጁ 17 ሀገራት መካከል እንደሆኑ ተገለፀ።…
Read More » -
የተለያዩ
በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተከሰሰ ኤርትራዊ ወደ ኔዘርላንድስ ተላልፎ ተሰጠ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/04/2018፡- የሰዎች ሕገወጥ አዘዋዋሪ ንጉሥ እንደሆነ የተነገረለት ኤርትራዊ ረቡዕ ዕለት በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ወደ ኔዘርላንድስ ተላልፎ መሰጠቱ የተገለፀ…
Read More » -
ኢትዮጵያ
በትግራይ ከተፈናቃዮች ረሃብ ጋር ተያይዞ እየወጣ ለው መረጃ መሬት ላይ የሌለ ነው – የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/04/2018፡- በትግራይ ክልል ህፃፅ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ተፈናቃዮች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሃያ በላይ አምባሳደሮቻቸው ከተለያዩ አገራት መጥራታቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/04/2018፡- ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያን ጨምሮ በ15 የአፍሪካ ሀገራት የሚገኙን ጨምሮ ከሃያ በላይ አምባሳደሮቻቸውን ወደ ዋሽንግተን መጥራታቸው ተገልጿል።…
Read More » -
ፖለቲካ
ተመድ የሱዳን ‘ዓለም አቀፍ’ ጦርነት ወደ ኢትዮጵያ ሊሰራጭ እንደሚችል አስጠነቀቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/04/2018፡- የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ጦርነቱ እየተባባሰ ሲሄድ፣ የጦር መሳሪያዎች እየተስፋፉ እና የታጠቁ ቡድኖች ክፍተት ባላቸው ድንበሮች…
Read More »