መካከለኛ ምስራቅ
-
ቱርክ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚኒ ኔታኔያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ማውጣቷ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/03/2018፡- ቱርክ የእስር ወረቀቱን ያወጣችው በጋዛ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተሳትፈዋል ባለቻቸው 37 የእስራኤል ባለስልጣናት ላይ ነው። ከ37ቱ መካከል…
Read More » -
እስራኤል የኤርትራን አገዛዝ ደጋፊ ነው ያለቸውን ግለ ሰው አባረረች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- የእስራኤል ባለሥልጣናት የኤርትራ አገዛዝ ደጋፊ እንደሆነ የተነገረለት አንድ ኤርትራዊ ዜጋ ከሀገሪቱ ማባረራቸው ተዘገበ። የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን እርምጃው…
Read More » -
በእስራኤልና ሐማስ የተኩስ አቁም ስምምነት ቢፈፀምም የእስራኤል ሰራዊት በጋዛ ድብደባ እንዳላቋረጠ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/02/2018፡- የእስራኤል ሰራዊት አሁንም በአንዳንድ አከባቢዎች ድብደባ እያካሄደ እንደሚገኝና ከስደት የተመለሱ ፍልስጤማዊያን በከባድ ስጋት ውስጥ እንደሚገኙ ለአልጄዚራ ተናግሯል።…
Read More » -
” በጋዛ ጦርነቱ አክትሟል ” አሉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- በሐማስ ታግቶ በህይወት የነበሩት 20 እስራኤላዊያን ተለቋል። ከ2 ዓመት በፊት መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም. ሐማስ በምዕራብ…
Read More » -
እስራኤልና ሀማስ ተኩስ ለማቆም መስማማታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- እስራኤልና ሀማስ ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውንና በጋዛ ጦርነት እንዲያበቃ በፕሪዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቀረበውን የመጀሪያውን ዙር የተኩስ አቁም…
Read More » -
የመጀመሪያው ዙር የጋዛ ተኩስ አቁም ንግግር ‘በአዎንታዊ መልኩ’ ተጠናቀቀ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- በፍልስጤም ጋዛ ሰርጥ ውስጥ የተኩስ አቁም ለማድረግ ታስቦ በሃማስ እና በአስታራቂዎች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ንግግር “በአዎንታዊ…
Read More » -
እስራኤል በሁለት ዓመታት ጦርነት 1,152 ወታደሮች እንደተገደሉባት አስታወቀች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/01/2018፡- ከጥቅምት 7 ቀን 2023 ጀምሮ 1,152 ወታደሮች መገደላቸውን የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ አስታዎቋል። ከእነዚህ ከ40% በላይ የሚሆኑት…
Read More » -
ትራምፕ እና ኔታንያሁ በጋዛ የሰላም ዕቅድ ላይ መስማማታቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/01/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ አዲስ የጋዛ የሰላም ዕቅድን በተመለከተ ስምምነት ላይ…
Read More » -
እስካሁን 151 የዓለም አገሮች የፍልስጤም አገርነት እውቅና ሰጡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/01/2018፡- በኒዮውርክ እየተካሄደ በሚገኘው የተመድ 80ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ሐያላን ሀገራትን ጨምሮ ከአፍሪካ እስከ ኤስያ፣ ከአውሮፓ እስከ ሰሜንና ላቲን…
Read More » -
አሜሪካ በጋዛ የቀረበውን የተኩስ አቁም ምክረ ሐሳብ በፀጥታው ምክር ቤት ያላትን ድምፅን በድምፅ የመሻር ስልጣን ተጠቅማ ውድቅ አደረገችው።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/01/2018፡- አሜሪካ የፀጥታው ምክር ቤት በጋዛ ውስጥ አፋጣኝ፣ ያለቅድመ ሁኔታ ቋሚ የተኩስ አቁም፣ እና በሃማስ እና በሌሎች ቡድኖች…
Read More »