ፖለቲካ
-
የፋኖ ኃይሎች በኦሮሚያ ክልል ተደራጅተው እንደሚንቀሳቀሱ አስታወቁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/11/2017፡ የፋኖ ኃይሎች በኦሮሚያ ክልል ተደራጅተው እንደሚንቀሳቀሱ አስታወቁ። ይሁን እንጂ በክልሉ በቅርቡ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተፈጸመው ግድያ ላይ…
Read More » -
ትግራይ መገንጠል ትችላለች አሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/11/2017፡ የመከላከያ ሰራዊት እታማጆር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በጅማ በተካሄደው የደቡብ እዝ ማጠቃለያ መድረክ ተገኝቶ እንደተናገሩት የህወሓት…
Read More » -
በትግራይ ደቡባዊ ዞን እየተደረገ ያለው የአመራር ማስተካኪያ ተቃውሞ እንደገጠመው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/11/2017፡ በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን የጊዚያዊ አስተዳደሩ ትእዛዝ በሰጠው አድማ በታኝ ፓሊስ የተደገፈ የስልጣን ሹምሽር እየተካሄደ መሆኑ ተሰምቷል።…
Read More » -
ኦፌኮ በመጪው ምርጫ ለመሳተፍ 3 ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/11/2017፡ በፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የሚመራው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ(ኦፌኮ) የጀመረውን የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ያጠናቀቀ ሲሆን በመጪው ምርጫ ላይ ፓርቲው…
Read More » -
የትግራይ ሽማግሌዎች ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኣሕመድ መወያየታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/11/2017፡ ይህ 20 አባላት የያዘ ልኡኩ የሃይማኖተ መሪዎች፣ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ እና ፅላል ማህበረሰብ የተወከሉ እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል። የኢፌዲሪ…
Read More » -
‘’የተፈናቃየች መመለስ ጉዳይ የፖለቲካ ጉዳይ አይደለም’’ ጄነራል ታደሰ ወረደ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/11/2017፡ “የተፈናቃዮችን ሙሉ ደኅንነታቸውን ባስጠበቀ መልኩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው እንዲመለሱ ማድረግ የፖለቲካ ጉዳይ ሳይሆን የሰብዓዊነት ጉዳይ ነው” ሲሉ…
Read More » -
ጄነራል ዘውዱ ኪሮስ በአፋር ወደሚገኘው የትግራይ ታጣቂ ሓይል መቀላቀላቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሰላም አስከባሪ አባል የነበሩ የመጀመሪያዋ ሴት ጄነራል ዘውዱ ኪሮስ በአፋር ወደሚገኘው የትግራይ ታጣቂ ሓይል…
Read More » -
82 የአይ ኤስ አይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 82 የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን…
Read More » -
ከ12 ሺሕ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ::
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ሐሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት በሕገ-ወጥ መንገድ ሀገር ውስጥ ገብተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ12 ሺሕ 127 በላይ የውጭ ሀገር ዜግነት…
Read More » -
አርሳዶ የተሰኘው የቀይ ባህር ህዝቦች ድርጅት ‘’ራስን በራስ መወሰን እስከ መገንጠል’’ የሚል የፖለቲካ መፈክር ይዞ እየታገለ መሆኑን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አርሳዶ ከቀይ ባህር አፋር ህዝብ ጋር በሰመራ ከተማ ባደረገው ውይይት የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኢብራሂም ሀሮን የአስመራው ፋሽስታዊ…
Read More »