ፖለቲካ
-
”የኮታ ፖለቲካ አይሰራም” ጠቅላይ ሚኒስትሩ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/10/2017፡ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር “የተስፋ መንግሥት” ያሉትን አደረጃጀት ይፋ አደረጉ። ከዚህ በፊት የነበረው የፖለቲካ ኮታ ውድቅ አድርጎታል። የሱዳን…
Read More » -
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአሜሪካው ማሪን ኮርፕስ ጄነራልና የአፍሪኮም አዛዥ ጋር መወያየታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/10/2017፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ማሪን ኮርፕስ ጄነራልና የአፍሪኮም አዛዥ ከሆኑት ጄነራል ማይክል ላንግሌይ ጋር በዛሬው…
Read More » -
እስራኤል ጦርነቱ መቋቋም አቃታት?
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/10/2017፡ እስራኤል የሚደረግላት ሁሉም ድጋፍ እንደምትቀበል አስታወቀች። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ” እንደሚወስኑ በመግለፅ ዩናይትድ ስቴትስ…
Read More » -
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር ተወያዩ
ኢትዮ ሞኒተር፡12/10/2017፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ትላንት ረቡዕ ሰኔ 11 ቀን ከተለያዩ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር መወያየታቸውን አስታወቁ። ይሁን…
Read More » -
እስራኤልና ኢራን ተኩስ ያቁሙ – ተመደ
ኢትዮ ሞኒተር፡12/10/2017፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እስራኤል እና ኢራን በ’አፋጣኝ’ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ እንዲደረሱ አሳሰበ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሓፊ…
Read More » -
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በቅርብ ጊዜ የተመሰረተውን ስምረት ፓርቲን በትግራይ ክልል እንዲንቀሳቀስ ትእዛዝ ሰጠ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/10/2017፡ ምርጫ ቦርዱ ለጊዝያዊ አስተዳደሩ በፃፈው ደብዳቤ ፓርቲው በትግራይ ክልል ውስጥ በሁሉም ዞኖች፣ ወረዳዎች፣ ከተሞችና ቀበሌዎች ተንቀሳቅሶ አባላትን…
Read More » -
ህወሓት የአፍሪካ ሕብረት አስቸኳይ መድረኽ እንዲጠራ ጥሪ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/10/2017፡ የኢትዮጵያ መንግስት የትግራይ ግዛት የወረረውን ሃይል በአስቸኳይ እንዲያስወጣም ጠይቋል። ህወሓት ባወጣው ሳምንታዊ መግለጫ ላለፉት አመታት በትዕግስት ሲጠባበቅ…
Read More » -
ትራምፕ የቡድን 7 ጉባዔ ሳይጠናቀቅ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተነገረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/10/2017፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ የተፈጠረውን ውጥረት ለመከታተል ሲሉ፤ የቡድን 7 (G7) ጉባዔ ሳይጠናቀቅ ወደሀገራቸው መመለሳቸው…
Read More » -
ኤርትራ የኮንሰንትሬሽን ማእከል ሆናለች ሲል የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት አመለከተ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/10/2017፡ በኤርትራ የሰብአዊ መብት ሁኔታ ልዩ ራፖርተር መሀመድ አብደልሰላም ባቢከር “የኤርትራ ህዝብ መብት የመደራደር ወይም የፖለቲካ ምቾት ጉዳይ…
Read More » -
ኢራን ቴሌቪዥን ጣቢያ ተመታ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/10/2017፡ የኢራን ብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ በሚሳኤል ተመታ፡፡ የእስራኤል ሀይሎች ትላንት በፈፀሙት ጥቃት የኢስላሚክ ሪፐብሊክ…
Read More »