ካሜሩን
-
ፖለቲካ
የአፍሪካ ህብረት ለስምንተኛ ጊዜ የካሜሩን ፕሬዝደንት ሆነው ለተመረጡት ፖል ቢያ የደስታ መልዕክት ማስተላለፉን አነጋጋሪ ሆኗል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/02/2018፡- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሐመድ አሊ ዩሱፍ እ.አ.አ. ጥቅምት 12 ቀን 2025 በካሜሩን በተካሄደው ምርጫ ለስምንተኛ ጊዜ…
Read More » -
ፖለቲካ
የ92 ዓመቱ ፖል ቢያ የካሜሩንን ምርጫ ለስምንተኛ ጊዜ ማሸነፋቸው ተነገረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡12/02/2018፡- ፖል ቢያ በቅርብ በሀገራቸው የተደረገውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ 53.66% ድምጽ በማግኘት እንዳሸነፉ ለሀገሪቱ ለሕገ-መንግሥት ጉዳዮች ም/ቤት የቀረበው ይፋዊ ውጤት…
Read More » -
ማህበራዊ
ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ደረጃውን ያልጠበቀ የካንሰር መድሀኒት እየተሰራጨ መሆኑ አንድ ጥናት አስጠነቀቀ፡፡
ኢትዮሞኒተር፡25/10/2017፡ የድንበር ተሻጋሪ ጥናት እንዳመለከተው ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ማላዊን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት እየተሰራጩ ያሉት የኬሞቴራፒ መድሀኒቶች አለም አቀፍ የጥራት…
Read More »