ኤርትራ
-
አፍሪካ
በአፍሪካ ቀንድ አዲስ ጦርነትን መከላከል የምትችለው አሜሪካ ብቻ ናት ሲል foreign affairs ዘገበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/11/2017፡ ባለፉት 20 ወራት ውስጥ፣ በመካከለኛው ምስራቅ በርካታ ጦርነቶች ሲቀሰቀሱ፣ የቀይ ባህር ደቡባዊ ጫፍ የአለም አቀፍ ስጋት ምንጭ…
Read More » -
አፍሪካ
የኢትዮጵያ መንግስት ሊወረኝ በሱዳን በኩል እየመጣብኝ ነው ሲል የኤርትራ መንግስት ክስ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/11/2017፡ የኢትዮጵያ መንግስት በሱዳንና ሑመራ በኩል የጦር መሳሪያ እያንቀሳቀሰ እንደሆነም ሻዕቢያ በልሳናቱ በኩል እያስተጋባ ነው። የብልፅግና ስርዓተ ኢትዮጵያ…
Read More » -
ማህበራዊ
“የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ቁልፍ የሆኑ አንቀጾች ተግባራዊ አለመደረጋቸው ‘ሰላምም ጦርነትም የሌለበት’ ሁኔታ ፈጥሯል” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባኤ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/11/2017፡ ለሁለት ዓመታት ተካሂዶ በፕሪቶርያው ስምምነት የተቋጨው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርት የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች፣ ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት፣…
Read More » -
አፍሪካ
የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ጉባኤ የኤርትራን መንግሥት በትጥቅ ለመታገል በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/11/2017፡ የኤርትራን መንግሥት ለመጣል ከሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች አንዱ እንደሆነ የገለፀው “የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ጉባኤ” ኢትዮጵያ ውስጥ ሆኖ የትጥቅ ትግል…
Read More » -
ፖለቲካ
በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ የትጥቅ ትግል ለመጀመር ወደ ኤርትራ የገቡ አሉ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ በአፋር ክልል የካቢኔ አባላት፣ የክልሉ ምክር ቤት አባላት እና የፀጥታ አካላት ጭምር…
Read More » -
አፍሪካ
ፕሬዝደንት ኢሳያስ ኢትዮጵያ ‘ከጠብ አጫሪነት ይልቅ በውስጥ ችግሮቿ ላይ ታተኩር’ ሲሉ ተናገሩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/11/2017፡ የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከአገራቸው ጋር ውዝግብ ውስጥ የገባችው ጎረቤታቸው ኢትዮጵያ ከምታሰማው የጠብ አጫሪነት ንግግር ተቆጥባ በአንገብጋቢ…
Read More » -
አፍሪካ
በኤርትራ መንግስት በቀይ ባህር ዓፋር ህዝቦች እየደረሰ ያለው ሰቆቋ የዓለም ማህበረሰብ በአስቸኳይ እንዲደርስለት አርሳዶ የተሰኘ ድርጅት ጥሪ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/11/2017፡ የቀይ ባህር አፋር ዲሞክራሲያዊ ድርጅት/አርሳዶ ይህንን አስቸኳይ ጥሪ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ የኤርትራ መንግስት በዳንካሊያ ክልል በአፋር ህዝብ…
Read More » -
አፍሪካ
ባለስልጣኑ ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ንግግር ምላሽ ሰጡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/11/2017፡ የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ በማህበራዊ ትስስራቸው ባጋሩት ፅሑፍ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቅ ቅዳሜ ዕለት ስለ…
Read More » -
ኢትዮጵያ
“ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ገፅቷ እያበላሸች ነው” ስትል ግብፅ ዛተች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የግብፅ የውሃና መስኖ ሚኒስትር ዶ/ር ሃኒ ሰዊላም ከኤምቢሲ አረቢያ ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ “የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ…
Read More » -
ኢትዮጵያ
አርሳዶ የተሰኘው የቀይ ባህር ህዝቦች ድርጅት ‘’ራስን በራስ መወሰን እስከ መገንጠል’’ የሚል የፖለቲካ መፈክር ይዞ እየታገለ መሆኑን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አርሳዶ ከቀይ ባህር አፋር ህዝብ ጋር በሰመራ ከተማ ባደረገው ውይይት የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኢብራሂም ሀሮን የአስመራው ፋሽስታዊ…
Read More »