ኢትዮ ሞኒተር
-
ዲፕሎማሲ
ሶማሊያ የግብፅ ጦር በማስፈር በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለመፍጠር ያቀደችውን ዕቅድ በጌዲኦ ውጥረት እንደፈጠረ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ቪላ ሶማሊያ የግብፅ ወታደሮችን ለማሰማራት በጌዲኦ ክልል ወታደራዊ ሰፈር ለማቋቋም ቅድሚያ ሰጥታ እየሰራች ነው በማለት በርካታ ሶማሊያዊያን…
Read More » -
ኢትዮጵያ
አርሳዶ የተሰኘው የቀይ ባህር ህዝቦች ድርጅት ‘’ራስን በራስ መወሰን እስከ መገንጠል’’ የሚል የፖለቲካ መፈክር ይዞ እየታገለ መሆኑን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አርሳዶ ከቀይ ባህር አፋር ህዝብ ጋር በሰመራ ከተማ ባደረገው ውይይት የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኢብራሂም ሀሮን የአስመራው ፋሽስታዊ…
Read More » -
አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ እና የግብፁ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙስጣፋ መደቡሊ በብራዚል መነጋገራቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በአለም ላይ ወቅታዊ ትኩረት የተሰጠው የ2025 የBRICS አባል አገራት ስብሰባ በብራዚል ሪዮ ዲጀኔሪዮ ከተማ ለሁለት ቀናት ተካሂደዋል፡፡…
Read More » -
ኢትዮጵያ
ከትግራይ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሽማግሌ ሊላክ ነው፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የትግራይን የሰላም ፍላጎት ለማስረዳት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ሽማግሌዎችን…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር የፖለቲካ ፓርቲዎች በሽግግር ድርድር ወቅት የጥላቻ ንግግርን እንዲታገሉ አሳሰቡ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ጠቅላይ ሚንስትር ካማል ኢድሪስ የሽግግሩን ጊዜ ለማስተዳደር የበርካታ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ባቀዱት ራዕይ ላይ ተወያይተዋል፡፡ የጥላቻ ንግግርን…
Read More » -
ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያና ሶማሊያ የጀመሩት ድርድር መቋረጡ ተዘገበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አፍሪካን ኢንተለጀንስ ትናንት ባሰራጨው ዘገባ እንዳመለከተው በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ተከትሎ ቱርክ የሽምግልና ሚና መጫወቷን ይታወሳል፡፡…
Read More » -
ኢትዮጵያ
አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን የምትሰጠውን ቪዛ ቆይታ ወደ ሦስት ወር እንዳሳጠረች ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ለኢትዮጵያውያን የሚሰጠው ቪዛ የቆይታ ጊዜ ወደ ሦስት ወር ማጠሩን አስታውቀዋል። ኤምባሲው ዛሬ በኤክስ…
Read More » -
ኢትዮጵያ
በቪዛ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የውጪ ዜጎች ከተሰጣቸው ቀነ ገደብ ካሳለፉ እንደሚቀጡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው በቪዛ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የየትኛውም ሀገር ዜጎች ከተሰጣቸው ቀነ ገደብ…
Read More » -
ኢትዮጵያ
የአለም ባንክ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ “የማይታወቅ/unclassified” የሚል ምድብ ውስጥ ማስቀመጡን ታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የአለም ባንክ የአለማችንን አገራት በሙሉ ያካተተ አዲስ የኢኮኖሚ ሪፖርት አውጥቷል፡፡ የሚቀጥለውን በጀት አመት ማለትም ከጁላይ 2025 እስከ…
Read More » -
አፍሪካ
በኬንያ-ኡጋንዳ ድንበር 108 ኤርትራውያን መያዛቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ቅዳሜ እለት በኬንያ-ኡጋንዳ ድንበር በሎኪቶኒያላ አካባቢ 108 የኤርትራ ዜጎች ተጥለው ከተገኙ በኋላ የዌስት ፖኮት ባለስልጣናት በህገወጥ የሰዎች…
Read More »