ኢትዮ ሞኒተር
-
አፍሪካ
82 የአይ ኤስ አይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 82 የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን…
Read More » -
ማህበራዊ
ወደ ትግራይ ያመሩት የሃይማኖት መሪዎች ውይይቱ ለሚድያዎች በዝግ እንዲደረግ መጠየቃቸው ኣነጋጋሪ ሆኗል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የሚመራ ልዑክ ከትግራይ ክልል መሪዎች ጋር በመቐለ ተወያየ። የሃይማኖት ልኡኳኑ ወደ መቐለ ያመሩት…
Read More » -
ማህበራዊ
ድንበር የለሽ የሐኪሞች ቡድን ሠራተኞቹ በኢትዮጵያ መከላከያ መገደላቸውን አስታወቀ::
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ከአራት ዓመታት በፊት በትግራይ ጦርነት ወቅት በክልሉ የሰብዓዊ ተልእኮ ላይ የነበሩ ድንበር የለሽ የሀኪሞች ቡድን (MSF) ሶስት…
Read More » -
ፖለቲካ
ከ12 ሺሕ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ::
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ሐሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት በሕገ-ወጥ መንገድ ሀገር ውስጥ ገብተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ12 ሺሕ 127 በላይ የውጭ ሀገር ዜግነት…
Read More » -
ኢኮኖሚ
ከኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ የሚወጣው ገንዘብ ከጠቅላላ ምርት 2.2 በመቶውን እንደሚያሳጣ የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታወቀ ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የአፍሪካ ልማት ባንክ በተገባደደው ዓመት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ሁኔታ በሚመለከት ይፋ ባደረገው ሪፖርት፣ ከ55 እስከ 80 በመቶ የሚሆነው…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ኃይሎች ድል አስመዘገብን አሉ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የሱዳን መንግስት ሃይሎች በሰሜን ኮርዶፋን ሰሜን ኤል-ኦበይድ የምትገኘውን ኡሙ ሳሚማ ከከባድ ውጊያ በኋላ መልሰው መቆጣጠራቸው አስታወቁ። የተለያዩ…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ሶማሊያ የግብፅ ጦር በማስፈር በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለመፍጠር ያቀደችውን ዕቅድ በጌዲኦ ውጥረት እንደፈጠረ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ቪላ ሶማሊያ የግብፅ ወታደሮችን ለማሰማራት በጌዲኦ ክልል ወታደራዊ ሰፈር ለማቋቋም ቅድሚያ ሰጥታ እየሰራች ነው በማለት በርካታ ሶማሊያዊያን…
Read More » -
ኢትዮጵያ
አርሳዶ የተሰኘው የቀይ ባህር ህዝቦች ድርጅት ‘’ራስን በራስ መወሰን እስከ መገንጠል’’ የሚል የፖለቲካ መፈክር ይዞ እየታገለ መሆኑን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አርሳዶ ከቀይ ባህር አፋር ህዝብ ጋር በሰመራ ከተማ ባደረገው ውይይት የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኢብራሂም ሀሮን የአስመራው ፋሽስታዊ…
Read More » -
አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ እና የግብፁ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙስጣፋ መደቡሊ በብራዚል መነጋገራቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በአለም ላይ ወቅታዊ ትኩረት የተሰጠው የ2025 የBRICS አባል አገራት ስብሰባ በብራዚል ሪዮ ዲጀኔሪዮ ከተማ ለሁለት ቀናት ተካሂደዋል፡፡…
Read More » -
ኢትዮጵያ
ከትግራይ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሽማግሌ ሊላክ ነው፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የትግራይን የሰላም ፍላጎት ለማስረዳት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ሽማግሌዎችን…
Read More »