ሶማሊላንድ
-
ዲፕሎማሲ
ሶማሊላንድ ዓለም አቀፍ እውቅናን ለማሳደግ የእስራኤል አጋርነት እንደምትፈልግ ገለፀች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 12/05/2018፡- የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዱራህማን ኢሮ ተጨማሪ ዓለም አቀፍ እውቅና ለማግኘት በሚደረገው ጥረት ከእስራኤል ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እየፈለጉ…
Read More » -
አፍሪካ
ሶማሊላንድ የፌዴራል መንግሥት ውሳኔን ውድቅ አደረገች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 06/04/2018፡- የሶማሊላንድ ባለሥልጣናት የሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት የወሰነውን ውሳኔ “አስፈላጊ ያልሆነ” ሲሉ ውድቅ ያደረጉት ሲሆኑ ግዛታቸውን በራሳቸው እንደሚያስተዳድሩ እና…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
የየመኑ የደቡብ ሽግግር ምክር ቤት መሪ ወደ አቡዳቢ መኮብለላቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/05/2018፡- መሪው በሶማሊላንድ በኩል ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መኮብለላቸው የገለፀው በሳውዲ ዓረብ የሚደገፈው የየመን ጥምረት ነው። በየመን የሚንቀሳቀሰው…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የአሜሪካ ኮንግረንስ አባላት የሶማሊላንድ እውቅናን በተናጠል እየደገፉት ይገኛሉ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/04/2018፡- የአሜሪካ ኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ ሶማሊላንድ ከእስራኤል እውቅና ማግኘቷን በደስታ በመቀበል፣ ሌሎችም እንዲከተሉት አሳስበዋል። የአሜሪካ ተወካይ ክሪስ ስሚዝ፣…
Read More » -
ፖለቲካ
ሶማሊላንድ፤ “ፍልስጤማውያንን ለማስፈር እና የእስራኤል የጦር ሰፈርን ለመመስረት አቅዳለች” በሚል በሶማሊያው ፕሬዝዳንት የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/04/2018፡- የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ “ከእስራኤል ዲፕሎማሲያዊ እውቅና ለማግኘት ሲባል ፍልስጤማውያንን ለማስፈርና የእስራኤል የጦር ሰፈርን ለማስተናገድ ሶማሊላንድ ተስማምታለች”…
Read More » -
አፍሪካ
በተጠናቀቀው 2025 ዓመት የመጨረሻ ታህሳስ ወር ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ ወደ ሊብያ 59 በረራዎች መደረጋቸው የሳትላይት ምስሎች አሳዩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/04/2018፡- በታህሳስ 2025 ወደ 59 የሚጠጉ የጭነት በረራዎች ወደ ምስራቅ ሊቢያ ሲደርሱ ክትትል ተደርጎባቸዋል፣ ይህም በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ጂቡቲ የሶማሊላንድ ዲፕሎማቲክ ቢሮን ዘግታ ዲፕሎማቶቿ መጥራትዋ ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/04/2018፡- እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷን ተከትሎ ከሐርጌሳ ጋር ውጥረት ውስጥ የገባችው ጅቡቲ፤ የሶማሊላንድ ዲፕሎማቲክ ቢሮን እንደዘጋች እና ዲፕሎማቶቿን…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና የሰጠችበት በሦስት ምክንያቶች እንደሆነ ይፋ አደረጉ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/04/2018፡- ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐመድ፤ የሶማሊያን የደህንነት መረጃ ጠቅሰው ለአልጀዚራ እንደተናገሩት ሶማሊላንድ ከእስራኤል እውቅና ለማግኘት ሶስት ቅድመ ሁኔታዎችን…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የኤርትራው መሪ ኢሳይያስ አፈወርቂ እሥራኤል ለሶማሊላንድ ዕውቅና መስጠቷን መኮነናቸውን ተከትሎ ሶማሊላንዶች ኤርትራ 34 ዓመት ሙሉ በአንድ አምባገነን የምትመራ ሀገር በማለት ተቸዋቸው፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/04/2018፡- ሶማሊላንድ እ.አ.አ. ከ1991 ጀምሮ ላለፉት 34 ዓመታት 6 ፕሬዝዳንቶች እንደቀያየረች ያስተወሱት ሶማሊላንዳዊያን ኤርትታ ግን በእነዚህ ዓመታት በአንድ…
Read More » -
ኤስያ
ታይዋን፣ እስራኤል ለሶማሊላንድ የአገርነት እውቅና ለመስጠት ያስተላለፈችውን ውሳኔ በአዎንታ መቀበሏን አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/04/2018፡- የታይዋን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የእስራኤልን እርምጃ በማድነቅ፤ ታይዋን፣ እስራኤል እና ሶማሊላንድ “የዲሞክራሲ፣ የነፃነት እና የህግ የበላይነት እሴቶችን…
Read More »