ሱዳን
-
አፍሪካ
የሱዳኑ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል በኤል ፋሸር ውስጥ በአዲስ ጭካኔ እና የዘር ማጽዳት ወንጀል ተከስቷል ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/12/2017፡- የተከበበችውን የሰሜን ዳርፉር ዋና ከተማ ኤል ፋሸርን ለመሸሽ በሚሞክሩ ሰላማዊ ሰዎች ላይ አዲስ የግድያ፣ አፈና እና ብሔርን…
Read More » -
አፍሪካ
ግብፅ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የተለያዩ አገራትን ሎቢ የማድረግ ስራዋ አጠናክራ ቀጥላበታለች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/12/2017፡- የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በ48 ሰአታት ውስጥ በአባይ ጉዳይ ከ6 የአፍሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ሲወያዩ የአገሪቱ…
Read More » -
አፍሪካ
በሱዳን እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ እንዳሳሰበው በአሜሪካ የሚመራው የሸምጋዮች ቡድን ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/12/2017፡- በአሜሪካ የሚመራ የሽምግልና ቡድን “በሱዳን ያለው ቀጣይነት ያለው የሰብአዊ ሁኔታ መባባስ የሚያሳዝን ነው” በማለት ተፋላሚ ወገኖች ሲቪሎችን…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤል ፋሸር ከበባ ላይ አሁኑኑ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰቡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/12/2017፡- የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰኞ ዕለት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በዳርፉር ኤል ፋሸር ከተማ ላይ ለወራት…
Read More » -
አፍሪካ
ጄኔራል አልብሩሀን ወታደራዊ ሹም ሽር አደረጉ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/12/2017፡- የሱዳን ሉአላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር የሆኑት ሌተና ጄኔራል አብዱል ፈታህ አልብሩሀን በጦር ሀይላቸው ውስጥ ከፍተኛ የሚባል…
Read More » -
አፍሪካ
በሊቢያ የሚገኙ ሱዳናውያን ስደተኞች የሊብያ ሱዳን ድንበር እንዲከፈትላቸው ጠየቁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 12/12/2017፡- በሊቢያ የሚገኙ በርካታ ሱዳናውያን ስደተኞች በሊቢያ ያለውን አስቸጋሪ ሁኔታ ተከትሎ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ በሊቢያ እና በሱዳን…
Read More » -
አፍሪካ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል በሱዳን ትይዩ መንግስት ለመመስረት ማቀዱን ውድቅ አደረገ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 08/12/2017፡ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት የሱዳን ፓራሚሊታሪ ቡድን በሚቆጣጠራቸው አካባቢዎች ተቀናቃኝ መንግስት ለመመስረት ያቀደውን እቅድ ውድቅ በማድረግ…
Read More » -
አፍሪካ
የኮሎምቢያ ፕሬዝዳንት ሱዳን ውስጥ ህጻናትን ወታደር እያሰለጠኑ ነው በተባሉት ቅጥረኞች ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ ቃል ገቡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/12/2017፡ በሱዳን ጦርነት ውስጥ የቅጥረኞች ተሳትፎ እያደጉ መሄዳቸው የኮሎምቢያው ፕሬዝዳንት ጉስታቮ ፔትሮ በዳርፉር የህጻናት ወታደሮችን እያሰለጠኑ ነው በተባሉት…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ፍርድ ቤት የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይልን መሪ በዘር ማጥፋት ወንጀል መክሰሱን ታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/11/2017፡ የሱዳን የጸረ-ሽብር ፍርድ ቤት የምዕራብ ዳርፉር የቀድሞ አስተዳዳሪ የነበሩት ካሚስ አብደላህ አብካርን በመግደላቸው የፈጣን ድጋፍ ሃይሎች መሪን፣…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል የውጭ ሐይሎች ቀጥሮ እያዋጋ እንደሆነ የሱዳን ሰራዊት አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/11/2017፡ በታጣቂ ሐይሉ ቁጥጥር ስር የሚገኘውን የዳርፉርን ካምፕ ለኮሎምቢያውያን ቅጥረኞች እንደሰጠም ታውቋል። ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይሉ አካባቢውን ከተቆጣጠረ…
Read More »