ሱዳን
-
ማህበራዊ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሁለት ዓመታት ውስጥ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ሱዳናዊያን ስደተኞች ወደ አገራቸው ተመልሰዋል ሲል አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/06/2018፡- እንደ ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) መረጃ ከሆነ ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ከጎረቤት አገሮች ከ529,000 በላይ ስደተኞች…
Read More » -
አፍሪካ
በሱዳን መስጊድ ላይ በደረሰ የድሮን ጥቃት ሕፃናት ተገደሉ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/06/2018፡- በማዕከላዊ ሱዳን በምትገኘው ዋድ ማዳኒ ከተማ በሚገኝ አንድ መስጊድ ላይ ዛሬ ሐሙስ በተፈጸመ የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን)…
Read More » -
አፍሪካ
የደቡብ ሱዳን ዜጎች በሱዳን ጦርነት እየተሳተፉ እንደሚገኙ አልጄዚራ አጋለጠ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/06/2018፡- የሱዳን ጦር ኃይሎች በታህሳስ መጨረሻ ወር 2025 መጨረሻ ላይ የካዚጊልን የሰሜን ኮርዶፋን ግዛት መልሶ ለማግኘት በተደረገው ውጊያ…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጦር የፈጣን ድጋፍ ሐይል የአየር መከላከያ መሳሪያዎች እንዳወደመ ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/06/2018፡- የሱዳን ጦር ኃይሎች በአገሪቱ ውስጥ በተለያዩ ክፍሎች በሲቪሎች እና በሲቪል ተቋማት ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ስያገለግሉ ነበር ያለቻቸው…
Read More » -
ኢትዮጵያ
የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር በቦሌ አየር ማረፊያ የአገራቸውን አምባሳደር ጠርተው አነጋገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/06/2018፡- የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ከማል ኢድሪስ ዛሬ በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለጥቂት ደቂቃዎች ቆይታ አድርገዋል፡፡…
Read More » -
ማህበራዊ
በሱዳን ዳርፉር ግዛት ከፍተኛ ረሃብ መከሰቱ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/05/2018፡- ረሃብ በጦርነት በተጎዳችው የሱዳን ምዕራባዊ ዳርፉር ክልል ተጨማሪ አካባቢዎችን እያሰጋ ነው ሲል ዓለም አቀፍ የረሃብ ክትትል አካል…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳኑ ፈጣን ድጋፍ ሰጪው እና የሰሜኑ ህዝባዊነፃ አውጪ ንቅናቄ ግንባር ስትራቴጂካዊ ቦታን መቆጣጠራቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/05/2018፡- የፈጣን ድጋፍ ኃይሎች እና የሰሜን ሱዳን ሕዝባዊ ነፃ አውጪ ንቅናቄ ማክሰኞ ዕለት በደቡብ ምስራቅ ሱዳን ብሉ ናይል…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጦር የደቡብ ኮርዶፋን ዋና ከተማ የሆነችው ካዱግሊ ከፈጣን ድጋፍ ሐይሉ ነፃ ማውጣቱ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/05/2018፡- ለሶስት ቀናት ከፈጀ ከባድ ውጊያ በኋላ፣ በተባበሩት አሃዶች የተደገፈው የሱዳን ጦር የደቡብ ኮርዶፋን ዋና ከተማ የሆነችው ከተማ…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጦር በደቡብ ኮርዶፋን የካዱግሊ ከበባ ሊያበቃ እንደተቃረበ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/05/2018፡- የሱዳን ጦር እሁድ ዕለት ስትራቴጂካዊ ቦታዎችን ከተቆጣጠረ በኋላ የደቡብ ኮርዶፋን ግዛት ዋና ከተማ በሆነችው ካዱግሊ ላይ የጣለውን ጥብቅ…
Read More » -
አፍሪካ
የአውሮፓ ህብረት በሱዳን ሰባት ግለ ሰዎችን በጥቁር መዝገብ ማስፈሩ ተገለፀ፤ ከእነዚህም ውስጥ የጄነራል መሐመድ ዳጋሎ ወንድም ይገኙበታል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/05/2018፡- የአውሮፓ ህብረት አርብ ዕለት በሱዳን እየተባባሰ በመጣው ግጭት ምክንያት በሰባት ግለሰቦች ላይ ማዕቀብ የጣለ ሲሆን፤ ይህም በመላ…
Read More »