ግብፅ
-
ዲፕሎማሲ
የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለአምስት ቀናት የሥራ ጉብኝት ወደ ግብፅ አቀኑ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/02/2018፡- የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ወደ ግብፅ ያቀኑት ፕሬዝደንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ባቀረቡላቸው ግብዣ መሠረት መሆኑን የኤርትራው…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የግብፅ እና የሱዳን የጠቅላይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኤል ፋሸር ሁኔታ ላይ መወያየታቸው ተሰማ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/02/2018፡- የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ረቡዕ ዕለት ከሱዳን አቻቸው ሞሂልዲን ሳሊም ጋር ተገናኝተው ባለፉት ቅዳሜና እሁድ…
Read More » -
አፍሪካ
ግብፅ ወደ ሶማሊያ ጦር ለማሰማራት የመጨረሻ ያለችውን ዝግጅት ማድረግዋ ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡12/02/2018፡- የግብፅ መንግስት ወታደሮቹን ወደ ሶማሊያ ለማሰማራት እቅዱን እያጠናቀቀ ያለው የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ከሶማሊያ አቻቸው አብደልሰላም…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳንን ሰላም ለማስቀጠል የአሜሪካ እና የሳዑዲ ባለስልጣናት በካይሮ እና ሮም መወያየታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/02/2018፡- የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ወደ ካይሮ ከጎበኙ ከ 24 ሰአታት ባነሰ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
የመጀመሪያው ዙር የጋዛ ተኩስ አቁም ንግግር ‘በአዎንታዊ መልኩ’ ተጠናቀቀ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- በፍልስጤም ጋዛ ሰርጥ ውስጥ የተኩስ አቁም ለማድረግ ታስቦ በሃማስ እና በአስታራቂዎች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ንግግር “በአዎንታዊ…
Read More » -
አፍሪካ
የኢትዮጵያ እና ግብፅ ተቃርኖ በኒውዮርክ ጎልቶ መታየቱ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/01/2018፡- ኢትዮጵያ በ80ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የግብጽ ተወካይ ባደረጉት የፖሊሲ ንግግር ኢትዮጵያን አስመልክቶ ላቀረቡት የሐሰት…
Read More » -
አፍሪካ
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ እና ግብፅ በአገራቸው ውስጥ እንዲዋጉ እንደማይፈቅዱ ተናገሩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/01/2018፡- የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በአገራቸው በሰላም ማስከበር ላይ የሚሰማሩ የኢትዮጵያ እና የግብፅ ወታደሮች ወደ ግጭት ሊገቡ…
Read More » -
አሜሪካ
“በ7 ወራት ውስጥ 7 ማብቂያ የሌላቸውን ጦርነቶች አስቁሜያለሁ” ሲሉ ትራምፕ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/01/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በኢትዮጵያና ግብፅ መካከል የነበረውን ግጭት እንደፈቱት ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ሲናገሩ የቆዩ ሲሆን ይህንን…
Read More » -
ኢትዮጵያ
ግብፅ በኢትዮጵያ ላይ 560 ስብሰባዎች አድርጋለች
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/01/2018፡- ግብፆች በዓባይ ጉዳይ የዓለም ሀገራትን ከጎናቸው ለማሰለፍ እና በኢትዮጵያ ላይ እርምጃ ለመውሰድ 560 ስብሰባዎችን አካሂደው እንደነበር ተገለፀ…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጦር አዛዥ ጄኔራል አብደል ፋታህ አል ቡርሃን የኳድ አገራት ቡድን ያቀረበውን የተኩስ አቁም ሃሳብ ውድቅ ማድረጋቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/01/2018፡- አልቡርሃን “እኛን አይመለከተንም እና እኛ የዚህ አካል አይደለንም” ብለዋል በሱዳን ህዝብ ዘንድ ተቀባይነት የሌላቸውን ማንኛውንም በውጭ የተጫኑ…
Read More »