ግብፅ
-
አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ኮርዶፋን ግዛት የተፈፀመውን አሰቃቂ ጥቃት አወገዘ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/03/2018፡- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበርም በፈጣን ድጋፍ ሐይሉ የሚደገፉ ሚሊሻዎች (ጃንጃዊድ) በንፁሃን ዜጎች የፈፀሙት ጥቃት ብፁኑ አውግዟል።…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
በሱማሊያ ያለውን ችግር ለመቅረፍ አለም አቀፍ ቅንጅት እንደሚያስፈልግ ግብፅ አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/03/2018፡- ሱማሊያ እንዳንገባ የበጀት እጥረት እንቅፋት ሆኖብናል›› ሲሉ የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ፡፡ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በድር…
Read More » -
ፖለቲካ
ግብፅን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ በአሁኑ በ21ኛው ክ/ዘመን ለመተግበር መሞከሯ ተቀባይነት እንደሌሎው ኢትዮጵያ ገለፀች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/03/2018፡- በአፍሪካ ቀንድ “ተላላኪ፣ ደካማ እና የተከፋፈሉ ጥገኛ መንግስታትን” ለመፍጠር ያላትን ፍላጎት ኢትዮጵያ በፅኑ እንደምትቃወምም አስታውቃለች። የኢትዮጵያ ውጭ…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የሶማሊያ የመከላከያ ሚኒስትር ግብፅ በሶማሊያ የጦር ሰራዊት ለማሰማራት በምታደርገው ዝግጅት ለመወያየት ካይሮ መግባታቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/03/2018፡- የሶማሊያ የመከላከያ ሚኒስትር አህመድ ማካሊን ፊቂ ከአገሪቱ የጦር አዛዥ ጋር በመሆን ትላንት ወደ ግብፅ መጓዛቸው የተገለፀ ሲሆን…
Read More » -
አፍሪካ
“የናንተ ወረቀት ተቀባይነት የለውም ብለን ነገረናቸዋል” ሲሉ የሱዳኑ ጄነራል አልቡርሃን ተናገሩ።
ኢትዮሞኒር፡ 15/03/2018፡- ጄኔራል አልብሩሀን በአሜሪካ የቀረበውን የሰላም ስምምነት ምክረ ሐሳብ እንደማይቀበሉትና በጦርነቱ እንደሚቀጥሉበት አስታውቀዋል፡፡ የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል…
Read More » -
አፍሪካ
ጄኔራል አልብሩሀን ለተኩስ አቁም 4 ቅድመ ሁኔታዎችን ማቅረባቸው ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- በአሜሪካ፣ በሳኡዲ አረቢያ፣ በዩናይትድ አረብ ኤመሬትስና በግብፅ አማካኝነት እየተካሄደ ያለው ይህ ጥረት ምክረ ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን በዚህም…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ግብፅ በጅቡቲ አዲስ ወደብ እና የሎጂስቲክስ ማዕከላትን ልትገነባ ነው ተባለ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/03/2018፡- ለኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ንግድ መተላለፊያ በሆነችው ጅቡቲ ውስጥ ግብፅ ትልቅ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ልታደርግ መሆኑን አስታውቃለች። ይህም ግብፅ…
Read More » -
አፍሪካ
“የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አስታራቂ መሆን አትችልም” ስትል ሱዳን አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የሱዳን የተኩስ አቁም ድርድር፤ ሱዳን ቱርክ እና ኳታር በአገሯ የተከሰተውን የእርስ በርስ ጦርነት ለመፍታት አስታራቂዎች መሆናቸውን አስታውቃለች…
Read More » -
ፖለቲካ
የሱዳን ትይዩ መንግስት አስቸኳይ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- በሌተና ጄኔራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ የሚመራውና ራሱን ‹‹ሱዳን ፋውንዲንግ አሊያንስ›› ብሎ የሚጠራው ትይዩ መንግስት በአስቸኳይ ተኩስ አቁም…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ግብፅ የኤርትራን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት እንዲከበር ድጋፍ አደርጋለሁ አለች።
ኢትዮሞኒተር፡21/02/2018፡- የግብፅ ፕሬዝዳንት አብድል ፈታህ አልሲሲ፤ የኤርትራን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት እንዲከበር ካይሮ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ታደርጋለች ሲሉ ቃል ገብተዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን…
Read More »