ጋዛ
-
መካከለኛ ምስራቅ
እስራኤል በጋዛ፣ ዌስት ባንክ የሚሰሩ 37 ዓለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶችን ፈቃድ ማገድዋ ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/04/2018፡- እስራኤል በጋዛ እና በዌስት ባንክ የሚሰሩ 37 ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ፈቃዶች ያገደች ስትሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
በጋዛ የሚንቀሳቀሰው ሐማስ «መልሶ እየተደራጀ» ነው ሲሉ እስራኤልን የጎበኙት የአሜሪካው ሴናተር ሊንድሰይ ግርሃም ወነጀሉ።
ኢትዮ ሞኒተር፡13/04/2018፡- ሴናተሩ እንዳሉት «በተኩስ አቁም ስምምነቱ መሠረት ሐማስ ትጥቁን መፍታት ሲገባው መልሶ እየተደራጀና እየታጠቀ ነው» ሲሉ ወቅሰዋል። ይህም ተቀባይነት…
Read More » -
ፖለቲካ
በ2025 ከ100 በላይ ጋዜጠኞችና የሚዲያ ባለሙያዎች መገደላቸው ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች ፌዴሬሽን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/04/2018፡- የዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች ፌዴሬሽን (IFJ) ፕሬዝዳንት ዶሚኒክ ፕራዳሊ ሰባት ሴቶችን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ 111 ጋዜጠኞችና የሚዲያ ባለሙያዎች…
Read More » -
ማህበራዊ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የ2026 የእርዳታ ጥያቄውን ማቋረጡ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/03/2018- የተባበሩት መንግስታት የገንዘብ ድጋፍ በ10 ዓመት ውስጥ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል ተባለ። ከሚጠበቀው መጠን ገንዘብ 1/3 ያነሰ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
በእስራኤልና ሐማስ የተኩስ አቁም ስምምነት ቢፈፀምም የእስራኤል ሰራዊት በጋዛ ድብደባ እንዳላቋረጠ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/02/2018፡- የእስራኤል ሰራዊት አሁንም በአንዳንድ አከባቢዎች ድብደባ እያካሄደ እንደሚገኝና ከስደት የተመለሱ ፍልስጤማዊያን በከባድ ስጋት ውስጥ እንደሚገኙ ለአልጄዚራ ተናግሯል።…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
” በጋዛ ጦርነቱ አክትሟል ” አሉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- በሐማስ ታግቶ በህይወት የነበሩት 20 እስራኤላዊያን ተለቋል። ከ2 ዓመት በፊት መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም. ሐማስ በምዕራብ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
እስራኤልና ሀማስ ተኩስ ለማቆም መስማማታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- እስራኤልና ሀማስ ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውንና በጋዛ ጦርነት እንዲያበቃ በፕሪዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቀረበውን የመጀሪያውን ዙር የተኩስ አቁም…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
የመጀመሪያው ዙር የጋዛ ተኩስ አቁም ንግግር ‘በአዎንታዊ መልኩ’ ተጠናቀቀ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- በፍልስጤም ጋዛ ሰርጥ ውስጥ የተኩስ አቁም ለማድረግ ታስቦ በሃማስ እና በአስታራቂዎች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ንግግር “በአዎንታዊ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
ትራምፕ እና ኔታንያሁ በጋዛ የሰላም ዕቅድ ላይ መስማማታቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/01/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ አዲስ የጋዛ የሰላም ዕቅድን በተመለከተ ስምምነት ላይ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
አሜሪካ በጋዛ የቀረበውን የተኩስ አቁም ምክረ ሐሳብ በፀጥታው ምክር ቤት ያላትን ድምፅን በድምፅ የመሻር ስልጣን ተጠቅማ ውድቅ አደረገችው።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/01/2018፡- አሜሪካ የፀጥታው ምክር ቤት በጋዛ ውስጥ አፋጣኝ፣ ያለቅድመ ሁኔታ ቋሚ የተኩስ አቁም፣ እና በሃማስ እና በሌሎች ቡድኖች…
Read More »