እስራኤል
-
መካከለኛ ምስራቅ
የገልፍ ሀገራት መሪዎች የጋራ የመከላከያ ስምምነትን ለመተግበር ተስማሙ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/01/2018፡- የአረብ እና ሙስሊም ሀገራት መሪዎች እስራኤል በኳተር ዶሃ ያደረሰችውን ጥቃት ተከትሎ ያካሄዱት አስቸኳይ የጋራ ስብሰባ ዛሬ ተጠናቋል።…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እስራኤል በጋዛ ላይ ያካሄደችው ጦርነት የዘር ማጥፋት እንደሆነ አረጋግጫለሁ አለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 06/01/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥናት እንዳመለከተው እስራኤል በጋዛ ላይ ያካሄደችው ጦርነት የዘር ማጥፋት ነው፣ ከሁለት አመታት ጦርነት በኋላ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
እስራኤል በሆስፒታል ላይ በፈጸመችው ጥቃቶች አምስት ጋዜጠኞችን ጨምሮ 20 ሰዎች ተገደሉ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/12/2017፡- እስራኤል በኻን ዩኒስ ከተማ ናስር ሆስፒታል በተከታታይ ሁለት ጊዜ በፈጸመችው ጥቃት ለአለም አቀፍ ሚዲያዎች የሚሰሩ አምስት ጋዜጠኞችን…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
የእስራኤል ጦር በጋዛ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ማጥቃት መጀመሩን አስታወቀ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/12/2017፡- የእስራኤል ጦር የጋዛ ከተማን ሙሉ በሙሉ ለመያዝ እና ለመውረር በማቀድ “የመጀመሪያ እርምጃ” ያለውን የምድር ጥቃት መጀመሩን ተናገረ።…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
ሐማስ በቀረበለት የጋዛ የተኩስ አቁም ላይ መስማማቱን ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/12/2017፡- ሐማስ ከእስራኤል ጋር በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ እና ታጋቾችን ለመልቀቅ በአሸማጋዮቹ የቀረበው ምክረ ሃሳብ ላይ መስማማቱን ቢቢሲ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
በእስራኤል ህዝባዊ የተቃውሞ ተነሳ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 12/12/2017፡- በመቶ ሺ የሚቆጠሩ እስራኤላውያ የጋዛ ጦርነት እንዲያበቃና ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰፊ ህዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ በቴልአቪቭ አደባባይ አካሄዱ።…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
እስራኤል የጋዛን ህዝብ ለማስራብ በፖሊሲ ደረጃ እየሰራች ነው ሲል አሚኒስቲ ኢንተርናሽናል ከሰሰ።
ኢትዮ ሞኒተር፡12/12/2017፡- እስራኤል በተከበበችው የጋዛ ሰርጥ “ሆን ተብሎ የረሃብ ዘመቻ” እያካሄደች ነው ሲል የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
እስራኤል በጋዛ በፈፀመችው ጥቃት አምስት የአልጀዚራ ጋዜጠኞች መገደላቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/12/2017፡ በጋዛ ከተማ አልሺፋ ሆስፒታል አቅራቢያ እስራኤል ባደረሰችው ጥቃት አምስት የአልጀዚራ ጋዜጠኞች መገደላቸውን ተቋሙ ገልጿል። ዘጋቢዎቹ አናስ አል…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
የእስራኤል የጸጥታ ካቢኔ የኔታንያሁ የጋዛ ከተማ ወረራ ዕቅድ ማፅደቁ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/12/2017፡ የእስራኤል የጸጥታ ካቢኔ የጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የጋዛ ከተማ ወረራ ዕቅድን አፅድቋል። ሐማስን ትጥቅ ማስፈታት እና ከጋዛ…
Read More » -
አፍሪካ
በአፍሪካ ቀንድ አዲስ ጦርነትን መከላከል የምትችለው አሜሪካ ብቻ ናት ሲል foreign affairs ዘገበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/11/2017፡ ባለፉት 20 ወራት ውስጥ፣ በመካከለኛው ምስራቅ በርካታ ጦርነቶች ሲቀሰቀሱ፣ የቀይ ባህር ደቡባዊ ጫፍ የአለም አቀፍ ስጋት ምንጭ…
Read More »