ኢትዮ ሞኒተር
-
የተለያዩ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 25 በመቶ የሚሆነውን የአለም ሰላም አስከባሪ ሃይሉን ሊቀንስ ነው።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ኃይሉን እና ኦፕሬሽኖችን ማጠፍ ይጀምራል ተብሏል። በሚቀጥሉት ወራቶች ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች…
Read More » -
ኢኮኖሚ
የኢቲሃድ አየር መንገድ ከአቡ ዳቢ ወደ አዲስ አበባ ዕለታዊ በረራ መጀመሩ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- የኢቲሃድ አየር መንገድ ወደ አዲስ አደባ በረራ የጀመረው ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ስምምነት…
Read More » -
ኢትዮጵያ
በአፍሪካ ሀገራት መካከል ያለው የንግድ ልውውጥ ከ17 በመቶ የማይበልጥ መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- በአፍሪካ አህጉር የሚደረገው የእርስ በርስ የንግድ ለውውጥ ገና ያልተሰራበትና ከ17 በመቶ ያልበለጠ መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር…
Read More » -
ኢኮኖሚ
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አቅም ግንባታ ፋውንዴሽን 34ኛውን ዓመታዊ የገዥዎች ቦርድ ስብሰባ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- ኢትዮጵያ የአፍሪካ አቅም ግንባታ ፋውንዴሽን 34ኛውን ዓመታዊ የገዥዎች ቦርድ ስብሰባ ታስተናግዳለች ተባለ። የኢፌዲሪ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጦር በኤል ፋሸር ዋና ዋና ቦታዎችን ከፈጣን ድጋፍ ሰጪው ሐይል መልሶ መቆጣጠሩን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- የሱዳን ጦር በመግለጫው እንዳስታወቀው በኤል ፋሸር ታጣቂ ሐይሉ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ጥቃት ፈፅሞ በሰው እና በመሳሪያዎች ላይ…
Read More » -
ማህበራዊ
የትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ አደረገ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
“ቻይናን ታይዋን ላይ ኃይል እንዳትጠቀም ካደረጉ ትራምፕ የኖቤል ሽልማት ይገባቸዋል” ሲሉ የታይዋን ፕሬዝዳንት ተናገሩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- የታይዋን ፕሬዝዳንት ላይ ቺንግቴ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ዢንፒንግ በታይዋን ላይ የሚወስደውን የሃይል እርምጃ…
Read More » -
ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከሰሃራ በታች ላሉ አገሮች የኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የዓለም ባንክ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- የዓለም ባንክ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚ የእድገት ትንበያ ከፍ አደረገ። ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራት…
Read More » -
አፍሪካ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የሱዳንን መርማሪ ቡድን ቆይታ ለአንድ አመት አራዘመ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በሱዳን ያለውን የምርመራ ተልዕኮ ለአንድ አመት እንዲራዘም ድምጽ ሰጥቷል። የገለልተኛ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
የመጀመሪያው ዙር የጋዛ ተኩስ አቁም ንግግር ‘በአዎንታዊ መልኩ’ ተጠናቀቀ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- በፍልስጤም ጋዛ ሰርጥ ውስጥ የተኩስ አቁም ለማድረግ ታስቦ በሃማስ እና በአስታራቂዎች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ንግግር “በአዎንታዊ…
Read More »