ኢትዮ ሞኒተር
-
አፍሪካ
አል ሲሲ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ትራምፕ ለተጫወቱት ሚና የግብፅን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ሊሰጧቸው ነው ተባለ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- የግብፁ ፕሬዝደንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጋዛ ሰላምን በማስፈንና ጦርነቱን በማስቆም ረገድ ላሳዩት…
Read More » -
ኢኮኖሚ
ባለሙያዎች በአፍሪካ አፋጣኝ የእዳ ስረዛ እንዲደረግ ጠየቁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- ከ30 በላይ መሪ ኢኮኖሚስቶች እና ባለሥልጣናት፣ የአፍሪካ ሀገራት በአማካይ 17% ዓመታዊ ገቢያቸውን ዕዳ ለመክፈል ማዋላቸውን በመቃወም፣ አፋጣኝ…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ሐይል ከኤል ፋሸር የሚሸሹ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎችን በስለላ ክስ ማሰሩን ምንጮች ገለጹ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- የሱዳን የፈጣን ድጋፍ ሃይሎች በሰሜን ዳርፉር ኤል ፋሸር ከተማ ሲሸሹ የነበሩት በደርዘን የሚቆጠሩ ሲቪሎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን…
Read More » -
የተለያዩ
የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዛሬ ዕለት ተከበረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሠንደቅ ዓላማ ቀን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ለሀገሩ ያለውን ፍቅር፣ ክብር እና ቃል ኪዳን የሚያድስበት…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
” በጋዛ ጦርነቱ አክትሟል ” አሉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- በሐማስ ታግቶ በህይወት የነበሩት 20 እስራኤላዊያን ተለቋል። ከ2 ዓመት በፊት መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም. ሐማስ በምዕራብ…
Read More » -
አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን በማዳጋስካር ያለውን ሁኔታ በተረጋጋ መንፈስ እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ በማዳጋስካር ሪፐብሊክ ውስጥ በጦር ሠራዊቱ ውስጥ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እና በአንታናናሪቮ…
Read More » -
ኢኮኖሚ
ሶማሊያ በአራተኛው የብድር ተቋም ግምገማ ላይ የሰራተኞች ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሷ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) እና የሶማሊያ ባለስልጣናት በአራተኛው የሶማሊያ የተራዘመ የብድር ተቋም ዝግጅት ላይ በሰራተኞች ደረጃ…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኅብረት ስትራቴጂካዊ የትብብር ስምምነት መፈራረማቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር የሚያስችላቸውን “ግሎባል ጌትዌይ ፓርትነርሺፕ” የትብብር ስምምነት መፈራረማቸውን የውጭ…
Read More » -
ማህበራዊ
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስደተኞችን ለመርዳት ትብብሩን እንዲያጠናክር ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- ኢትዮጵያ በጄኔቫ ስዊዘርላንድ እየተካሄደ ባለው 76ተኛው የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን የስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች መሆኑ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
እስራኤልና ሀማስ ተኩስ ለማቆም መስማማታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- እስራኤልና ሀማስ ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውንና በጋዛ ጦርነት እንዲያበቃ በፕሪዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቀረበውን የመጀሪያውን ዙር የተኩስ አቁም…
Read More »