ኢትዮሞኒተር
-
ዲፕሎማሲ
ግብፅ የኤርትራን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት እንዲከበር ድጋፍ አደርጋለሁ አለች።
ኢትዮሞኒተር፡21/02/2018፡- የግብፅ ፕሬዝዳንት አብድል ፈታህ አልሲሲ፤ የኤርትራን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት እንዲከበር ካይሮ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ታደርጋለች ሲሉ ቃል ገብተዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሐሙስ ዕለት በኤል ፋሸር እና ባራ በተፈጸሙት ጭካኔዎች ተከትሎ በሁሉም የመንግስት ተቋማት እና የውጭ ሚሲዮኖች ላይ የማስጠንቀቂያ አዋጅ አውጀዋል።
ኢትዮሞኒተር፡21/02/2018፡- ይህ እርምጃ የመጣው የፈጣን የድጋፍ ኃይሎች (RSF) ጥቅምት 16 የሰሜን ዳርፉር ዋና ከተማ ኤል ፋሸርን ከተቆጣጠሩ እና ሰፊ የበቀል…
Read More » -
አፍሪካ
በአል ፋሺር የሱዳን ህዝብን ሲገድል የነበረውን አቡ ሉሉ የተባለው የፈጣን ድጋፍ ሐይሎች አባል በቁጥጥር ስር መዋሉ ተዘገበ።
ኢትዮሞኒተር፡21/02/2018፡- እየዞረ ንፁሃኑን ሲገድል የነበረውን ታጣቂ በራሱ በፈጣን ድጋፍ ሐይሉ ተይዞ እንደታሰረ ተዘግቧል። ፈጣን ድጋፍ ሐይሉ ኤልፋሻርን ከተቆጣጠረ በኃላ በንፁሃን…
Read More » -
ኢኮኖሚ
የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካን የአቪዬሽን መሠረተ ልማት በአንድ የአፍሪካ የአየር ትራንስፖርት ገበያ ለማዘመን የ30 ቢሊዮን ዶላር ዕቅድ ይፋ አደረገ።
ኢትዮሞኒተር፡21/02/2018፡– የአፍሪካ ህብረት የአህጉሪቱን የአቪዬሽን መሠረተ ልማት በነጠላ የአፍሪካ አየር ትራንስፖርት ገበያ ማዕቀፍ ስር ዘመናዊ ለማድረግ የ30 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር…
Read More » -
ፖለቲካ
የሱዳን ቀውስ እየከረረ በመጣበት ወቅት የተባበሩት መንግስታት በኤል ፋሸር እርቅ እንዲወርድ ግፊት እያደረገ መሆኑን ታወቀ።
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች በተከበበችው ኤል ፋሸር ከተማ ሰብአዊ እረፍት እንዲያገኝ እንዲስማሙ እየጠየቀ ነው ሲሉ የመንግስታቱ…
Read More » -
ኢትዮጵያ
በትግራይ ክልል እስካሁን ባለው ሁኔታ አጀንዳ ማሰባሰብ አልቻልኩም አለ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን።
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል አሁን ላይ ምክክር ለማድረግ የሚያስችል ሁኔታ ባለመፈጠሩ ሥራዬ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አድርጎብኛል…
Read More » -
ማህበራዊ
በጋዛ የዘር ማጥፋት እልቂት እየተካሄደ ነው ሲል አመኒስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ እስራኤል ሰብአዊ እርዳታን እንደ ጦር መሣሪያ እየተጠቀመች ነው ያለው ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጓች አመኒስቲ ኢንተርናሽናል እስራኤል በጋዛ…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ግብፅ ኢትዮጵያ ላይ ዛተች፡፡
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ ግብፅ ኢትዮጵያ በአባይ ግድብ ላይ የወሰደችውን ‘የአንድ ወገን’ እርምጃ እንደማትቀበል አስታወቀች። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ቢሊዮን ዶላሮች የፈጀውን…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
ሩሲያ ለታሊባን መንግሥት እውቅና የሰጠች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች።
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ የአሜሪካ ወታደሮች ከአራት ዓመታት በፊት ሀገሪቱን ለቀው በወጡበት ወቅት ሥልጣኑን ከተቆጣጠረው የታሊባን ባለስልጣናት ጋር ወዳጅነት ለመመሥረት በሚደረገው ጥረት…
Read More » -
አሜሪካ
የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች የUSAID እርዳታ መቆራጥን ተቃወሙ፡፡
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ USAID ለተለያዩ አገራት የሚሰጠውን እርዳታ መቋረጡን ተከትሎ በአሜሪካዊያን ዘንድ ልዩነት ፈጠረ። የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ (USAID) ይሰጠው…
Read More »