ሶማሊያ
-
አፍሪካ
የሶማሊያ ጦር በባኮል ክልል ከፍተኛ የአልሸባብ አዛዥ መግደሉ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 12/12/2017፡- የሶማሌ ብሄራዊ ጦር ሃይሎች በደቡብ ምዕራብ ግዛት ባደረጉት ወታደራዊ ዘመቻ ማጋላቤን በመባል የሚታወቁትን የአልሸባብ ከፍተኛ አዛዥ ሁሴን…
Read More » -
አፍሪካ
በሞቃዲሾ አቅራቢያ ከባድ ግጭት መቀስቀሱ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 08/12/2017፡ ሞቃዲሾ ውስጥ ከአፍሪካ መንደር አካባቢ እስከ ታራብዩንካ ድረስ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ መሰማቱን ነዋሪዎች ገለፁ። ግጭቱ የተቀሰቀሰው ለፕሬዝዳንት…
Read More » -
አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የሶማሊላንድን የሀገርነት እውቅና ጥያቄ እንደሚያውቁና ውይይት መኖሩንም ገለጹ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/12/2017፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአዘርባጃን እና ከአርሜኒያ መሪዎች ጋር በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፣ የሶማሊላንድን ዓለም አቀፍ ዕውቅና…
Read More » -
አፍሪካ
የሽብር ቡድኑ አልሸባብ በሶማሊያ ያለውን ይዞታ እያሰፋ መምጣቱ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/12/2017፡ አልሸባብ ከ60% በላይ የሚሆነውን የሂርበሪክ ግዛት በመቆጣጠር የግዛቱ ሚኒስትሮች ከከተሟ ጁሀር ወጥቶ ከሞቃዲሾ እንዲሰሩ እንዳስገደዳቸዎ ባይደዋ ኦንላይን…
Read More » -
አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት የሶማሊያ ሰላም አስከባሪ ጧር በደቡብ ሶማሊያ ውስጥ ከ50 በላይ የአል-ሸባብ ተዋጊዎችን መግደሉን ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/11/2017፡ በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልእኮ እሁድ እለት እንዳረጋገጠው በሶማሊያ መንግስት ሃይሎች የሚደገፈው ወታደሮቹ ባለፈው…
Read More » -
አፍሪካ
በሶማሊያና ጅባላንድ አዲስ ግጭት መቀስቀሱ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ በዶሎ በጁባላንድ ወታደሮች እና በሶማሊያ ፌደራል ወታደሮች መካከል ከፍተኛ ግጭት መቀስቀሱ ተገልጿል። የድንበር ከተማ በሆነችው ዶሎ በጁባላንድ…
Read More » -
አፍሪካ
አልሸባብ በሶማሊያ ስትራቴጂክ ቦታ መቆጣጠሩ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ አልሸባብ ከ11 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ጦር እንዲለቅ የተደረገውን እና በሶማሊያ መንግሥት ሠራዊት ስር የነበረችውን ማሃስ ከተማ ዳግም…
Read More » -
አፍሪካ
አልሸባብ የሶማሊያ በርካታ ከተሞች መቆጣጠሩ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/11/2017፡ አልሸባብ በዋና ከተማው አቅራቢያ የሚገኙ አካባቢዎችን ከተቆጣጠረ ከቀናት በኋላ በሂራን የሚገኙ ቁልፍ መንደሮችን መያዙን አስታወቀ። የታጣቂው ቡድን…
Read More » -
አፍሪካ
ቱርክ ወደ ሶማሊያ ያላከችውን ወታደራዊ ቁሳቁሶች የጫነች መርከብ በፑንትላንድ በቁጥጥር ሥር መዋልዋ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/11/2017፡ የሶማሊያ አንድ ግዛት የሆነችው የፑንትላንድ አስተዳደር ከቱርክ ለሶማሊያ መንግሥት የተላኩ ከፍተኛ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን የጫነች መርከብ መያዙ በሁለቱ…
Read More » -
አፍሪካ
82 የአይ ኤስ አይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 82 የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን…
Read More »