ምርጫ
-
ፖለቲካ
የጅቡቲው ፕሬዝዳንት በሚያዝያ ወር ለሚካሄደው የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እጩነታቸውን በይፋ አስታወቁ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/07/2018፡- የጅቡቲ ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌ በሚያዝያ ወር ለሚካሄደው የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እጩነታቸውን በይፋ አስታውቀዋል። የጅቡቲ ሚዲያ እንደዘገበው፣ የአሁኑ…
Read More » -
ፖለቲካ
በአማራ እና በትግራይ ክልሎች መካከል አከራካሪ ተብሎ በተጠቀሱት ቦታዎች ለብቻቸው ምርጫ እንዲደርግ መወሰኑ ተከትሎ የትግራይ ጊዝያዊ ኣስተዳደር ውሳኔውን ተቃወመ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/06/2018፡- የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ውሳኔ፤ ሕገ ምንግሥቱን የሚጥስ እና የ ፕሪቶሪያውን ስምምነት አደጋ ላይ የሚጥል…
Read More » -
ፖለቲካ
የዲሞክራሲ ጉዟችን ማሳያ የሆነ የዘንድሮው ምርጫ ካለፈው የተሻለና አካታች ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/05/2018፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በምክር ቤት ባደረጉት ማብራሪያ፣ የዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሃዊና ሁሉንም ወገን…
Read More » -
ፖለቲካ
እስካሁን 41 በተናጠል እና 15 በሦስት የተለያዩ ጥምረቶች የቀረቡ ፓርቲዎች ዕጩዎቻቸውን ማስመዝገባቸው የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/05/2018፡- ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ያለውን የፀጥታ ሁኔታ ለመገምገም ያለመ መድረክ ዛሬ ጥር 25 ቀን 2018…
Read More » -
ፖለቲካ
ኡጋንዳ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከመካሄዱ ጥቂት ቀናት በፊት የኢንተርኔት አገልግሎት ዘጋች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 06/04/2018፡- ፕሬዝዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ የ40 ዓመት የስልጣን ዘመናቸውን እንደሚያራዝሙ በሚጠበቀው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከመድረሱ ጥቂት ቀናት በፊት በመላ አገሪቱ…
Read More » -
ፖለቲካ
በሞቃድሾ ከ56 ዓመታት በኃላ የመጀመሪያ የተባለለት ምርጫ ተካሄደ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/04/2018፡- የሞቃዲሾ መራጮች የአካባቢ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት ጎህ ሲቀድ ተሰልፈዋል የሚለው የሮይተርስ ዘገባ ብሔራዊ ነፃ የምርጫ ኮሚሽን በባናዲር…
Read More » -
ፖለቲካ
የጅባላንድ አስተዳደር ከሶማሊያ ትዩዩ መንግስት እንደሚያቋቁም አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/04/2018፡- የጁባላንድ ፕሬዝዳንት የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሁሉም የሚስማማበት የምርጫ ሂደት ሳይኖር የስልጣን ዘመናቸው ካለቀ በኋላ በስልጣን ላይ ለመቆየት ከሞከሩ…
Read More » -
ፖለቲካ
ቦርዱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለሚታዘቡ 45 የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የዕውቅና ሠርተፍኬት መስጠቱን አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/04/2018፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም የሚያካሂደውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚታዘቡ 45 ሀገር በቀል…
Read More » -
ፖለቲካ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምጽ የሚሰጥበትና ውጤት ይፋ የሚሆንባቸው ቀናቶች አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/03/2018- ቦርዱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ ባደረገው የጸደቀ ያለው ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 ፤ የምርጫ ውጤት ደግሞ…
Read More » -
ፖለቲካ
በጊኒ ቢሳዎ ምርጫ ከተካሄደ ከሦስት ቀናት በኋላ ወታደሮች ሥልጣን መቆጣጠራቸውን አስታወቁ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/03/2018፡- የጦር መኮንኖቹ ፕሬዝዳንት ኦማሮ ሲሶኮ ኤምባሎን መያዛቸወን ያስታወቁት ረቡዕ ከሰዓት በኋላ በዋና ከተማዋ ቢሳዎ በፕሬዝዳንታዊው ቤተ መንግሥት…
Read More »