ሊቢያ
-
አፍሪካ
ኤርትራዊው የሰዎች አዘዋዋሪው የ20 ዓመት እስራት ተፈረደበት።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/05/2018፡- የሆላንድ ፍርድ ቤት ኤርትራዊው የሰው አዘዋዋሪው በ20 ዓመት እስራት እንደቀጣ ፈርዶበታል። ማክሰኞ ዕለት የሆላንድ ፍርድ ቤት ስደተኞች…
Read More » -
ማህበራዊ
በየሳምንቱ በአማካይ 850 የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች የየመንን ድንበር አቋርጠው ወደ ሳዑዲ አረቢያ ለመግባት እንደሞሞክሩ አንድ ሪፖርት አመለከተ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/04/2018፡- የዓለም አቀፉ ስደተኞች ድርጅት ሪፖርት እንደሚያሳየው በጥቅምት ወር 2018 የየመንን ድንበር ከተሻገሩት ውስጥ 14,126ቱ ወደ ሳዑዲ አረቢያ…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ሰራዊት የጦር መሣሪያዎች በጫኑት የፈጥኖ ደራሽ ሐይሉ ኮንቮዮች ላይ ጥቃት መፈፀሙ ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/04/2018፡- ከአል ኩፍራህ አየር ማረፊያ የጦር መሳሪያዎችን ይዘው ወደ ሱዳን በሚጓዙ የፈጥኖ ደራሽ ሐይሉ ኮንቮዮች ላይ የአየር ድብደባ…
Read More » -
አፍሪካ
የአፍሪካ ህብረት በሱዳን ያለውን ሁኔታ በሊቢያ የሆነውን እንዳይደገም በጄኔራል አል ቡርሃን ከሚመራው የሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት ጋር እሰራለሁ ሲል አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/01/2018፡- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሃሙድ አሊ የሱፍ እንዳሉት “የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መፍትሄዎች ሊፈቱ ይገባል” ሲሉ ህብረቱ…
Read More » -
አፍሪካ
ሊቢያ ፈተናዎችን አሸንፋ የአፍሪካ የስለላ ስራን የማዳበር ስትራቴጂ እንዳቀረበች ገለፀች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/12/2017፡- የሊቢያ የስለላ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ሁሴን መሀመድ አል አዬብ የአፍሪካ ደህንነት እና መረጃ አገልግሎት ስብ ሰባ በቤንጋዚ…
Read More » -
አፍሪካ
የአፍሪካ የደህንነት እና የስለላ አገልግሎት ኮንፈረንስ በሊቢያ ቤንጋዚ ከተማ ዛሬ ተጀመረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/12/2017፡- ዛሬ በቤንጋዚ በተጀመረው 20ኛው የአፍሪካ የደህንነትና ስለላ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ሊብያ ከጋቦን ፕሬዝዳንትነት ተረክባለች። የመሪዎቹ ስብሰባ ከመጀመሩ…
Read More » -
አፍሪካ
በሊቢያ የሚገኙ ሱዳናውያን ስደተኞች የሊብያ ሱዳን ድንበር እንዲከፈትላቸው ጠየቁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 12/12/2017፡- በሊቢያ የሚገኙ በርካታ ሱዳናውያን ስደተኞች በሊቢያ ያለውን አስቸጋሪ ሁኔታ ተከትሎ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ በሊቢያ እና በሱዳን…
Read More » -
አፍሪካ
ሊቢያ የአፍሪካ ኢንተሌጀንስ እና ደህንነት አገልግሎት ጉባኤን በነሐሴ መጨረሻ ለማስተናገድ ዝግጅቷን ማጠናቀቅዋ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ ሊቢያ በቤንጋዚ ትልቅ ዝግጅት እያስተናገደች መሆንዋም ተጠቁሟል። የአፍሪካ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ኮሚቴ ስብሰባ ከነሐሴ 20 እስከ…
Read More » -
አፍሪካ
ኬንያ ከሶማሊያ እና ሊቢያ በስተቀር ለአፍሪካውያን አኑራው የነበረው የቪዛ ህጎችን እንዳነሳች ገለፀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ኬንያ ከሶማሊያ እና ሊቢያ በስተቀር ለሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች እንዲሁም ለአብዛኞቹ የካሪቢያን ሀገራት የቪዛ መስፈርቶችን በይፋ እንዳነሳች…
Read More » -
ፖለቲካ
የሱዳኑ መሪ አብደልፈታህ አልቡርሃንና የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ መገናኘታቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮሞኒተር፡25/10/2017፡ የሱዳኑ ወታደራዊ መሪ አብዱልፈታህ አልቡርሃን ከግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አል ሲሲ ጋር በካይሮ ሰኞ እለት ተገናኝተው በተለያዩ ጉዳዮች መወያየታቸው ሱዳን…
Read More »