ትግራይ
-
ኢትዮጵያ
ትግራይ ከፌዴራል መንግስት ያላትን ግንኙነት መጥፎ ቢሆንም እንደማይቋረጥ ፕሬዝዳንት ታደሰ ወረደ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/01/2017፡- የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ሌተና ጄኔተራል ታደሰ ወረደ አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ ከድምፂ ወያነ ቴሌቪዥን ጋር…
Read More » -
የተለያዩ
በትግራይ ክልል በትራፊክ አደጋ 42 ተጓዦች ሞትና ከባድ የአካል ጉዳት ደረሰባቸው።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/12/2017፡- ዛሬ ነሀሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ንጋት 11:00 ሰዓት በትግራይ ማእከላዊ ዞን እንትጮ ከተማ አንድ የህዝብ ማመላለሽ…
Read More » -
ኢትዮጵያ
የአሸንዳ/ሸደይ በዓል በትግራይና አማራ በተለያዩ አከባቢዎች እየተከበረ ይገኛል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/12/2017፡- የአሸንዳ በዓል በትግራይ በተምቤን ዓብዪ ዓዲ የትግራይ ፕሬዝዳንት ታደሰ ወረደ፣ የህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል እና…
Read More » -
ኢኮኖሚ
በትግራይ ፀለምቲ ወረዳ በተከሰተ ድርቅ ወደ 50,000 የሚጠጉ ሰዎች ለረሃብ አደጋ መጋለጣቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/12/2017፡- በሰሜን ምዕራብ በትግራይ ፀለምቲ ወረዳ በተከሰተው ከባድ ድርቅ ምክንያት ወደ 50,000 የሚጠጉ ሰዎች ለረሃብ እና ለመፈናቀል መጋለጣቸውንና…
Read More » -
ፖለቲካ
ህወሓት ሪፎርም ለማድረግ የሚያስችለው ዝግጅት ማጠናቀቁ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/12/2017፡ የህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ዛሬ ነሐሴ 02 ቀን 2017 ዓ/ም በሰጡት መግለጫ ፓርቲው ከአስከፊው ጦርነት…
Read More » -
ማህበራዊ
“የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ቁልፍ የሆኑ አንቀጾች ተግባራዊ አለመደረጋቸው ‘ሰላምም ጦርነትም የሌለበት’ ሁኔታ ፈጥሯል” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባኤ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/11/2017፡ ለሁለት ዓመታት ተካሂዶ በፕሪቶርያው ስምምነት የተቋጨው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርት የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች፣ ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት፣…
Read More » -
ፖለቲካ
“የነጻ መሬት ታጣቂዎች በትግራይ ሰራዊት ላይ ጥቃት ሰነዘሩ” ሲል የትግራይ የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/11/2017፡ የትግራይ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ትላንት ምሽቱ ባወጣው መግለጫ “ሓራ መሬት” በሚጠሩት የዓፋር መሬት ውስጥ የሚገኙት ታጣቂዎች…
Read More » -
ኢኮኖሚ
በትግራይ ቆላ ተምቤን ወረዳ ከፍተኛ ድርቅ መከሰቱ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/11/2017፡ በቆላ ተምቤን ወረዳ በተከሰተው ድርቅ ህፃናትና አረጋውያን ለከፋ ረሃብ የተጋለጡ ሲሆን በርካታ እንስሳትን በየቀኑ እየሞቱ እንደሆኑ ተገልጿል።…
Read More » -
ፖለቲካ
በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ የትጥቅ ትግል ለመጀመር ወደ ኤርትራ የገቡ አሉ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ በአፋር ክልል የካቢኔ አባላት፣ የክልሉ ምክር ቤት አባላት እና የፀጥታ አካላት ጭምር…
Read More » -
ፖለቲካ
የትግራይ ክልል አመራሮችና ፓለቲከኞች አሁንም በፍፁም ትዕግስትና ቻይነት የተጀመረውን ሰላም እንዲያፀኑና ከዳር እንዲያደርሱ ተማፅኖ ቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ ከኢትዮጵያ 12 ክልሎች እና ሁለት ከተማ መስተዳደሮች የተውጣጡ ከ50 በላይ የሚሆኑ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎች እና ነጋዴዎች…
Read More »