ትራምፕ
-
አፍሪካ
“የናንተ ወረቀት ተቀባይነት የለውም ብለን ነገረናቸዋል” ሲሉ የሱዳኑ ጄነራል አልቡርሃን ተናገሩ።
ኢትዮሞኒር፡ 15/03/2018፡- ጄኔራል አልብሩሀን በአሜሪካ የቀረበውን የሰላም ስምምነት ምክረ ሐሳብ እንደማይቀበሉትና በጦርነቱ እንደሚቀጥሉበት አስታውቀዋል፡፡ የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል…
Read More » -
አፍሪካ
የትራምፕ አማካሪ፡ የሱዳን ጦር ለሰብአዊ ተኩስ አቁም መስማማቱ የአሜሪካው ፕሬዝዳነት አማካሪ ማሳድ ቦሎስ ገለፁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ ልዩ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ የሱዳን ጦር ለሶስት ወራት የሚቆይ የሰብአዊነት ስምምነት ተነሳሽነትን…
Read More » -
አፍሪካ
አሜሪካ ሉዓላዊነቴን በሚያስከብር መልኩ የእስላማዊ አማፂያንን ለመከላከል ድጋፍ የምታደርግ ከሆነች ደስተኛ ነኝ ስትል ናይጀሪያ አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- ናይጄሪያ የግዛቷ አንድነት እስከተከበረ ድረስ የአሜሪካን የእስላማዊ አማፂያንን ለመዋጋት የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀበል ገልጻለች፡፡ ይህም በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር…
Read More » -
ዲፕሎማሲ
የፕሬዚዳንት ትራምፕና ሺ ጂንፒንግ ውይይት በውጤት መጠናቀቁ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/02/2018፡- የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኮሪያ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው…
Read More » -
አውሮፓ
“ሩሲያ 78 በመቶ የዩክሬን መሬት ተቆጣጥራለች” ሲሉ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/02/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ 78 በመቶ የሚሆነውን የዩክሬን መሬት መቆጣጠሯን ገምተዋል ሲል አልጄዚራ ዘግበዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት…
Read More » -
አፍሪካ
አል ሲሲ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ትራምፕ ለተጫወቱት ሚና የግብፅን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ሊሰጧቸው ነው ተባለ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- የግብፁ ፕሬዝደንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጋዛ ሰላምን በማስፈንና ጦርነቱን በማስቆም ረገድ ላሳዩት…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
” በጋዛ ጦርነቱ አክትሟል ” አሉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- በሐማስ ታግቶ በህይወት የነበሩት 20 እስራኤላዊያን ተለቋል። ከ2 ዓመት በፊት መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም. ሐማስ በምዕራብ…
Read More » -
መካከለኛ ምስራቅ
ትራምፕ እና ኔታንያሁ በጋዛ የሰላም ዕቅድ ላይ መስማማታቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/01/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ አዲስ የጋዛ የሰላም ዕቅድን በተመለከተ ስምምነት ላይ…
Read More » -
አሜሪካ
“በ7 ወራት ውስጥ 7 ማብቂያ የሌላቸውን ጦርነቶች አስቁሜያለሁ” ሲሉ ትራምፕ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/01/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በኢትዮጵያና ግብፅ መካከል የነበረውን ግጭት እንደፈቱት ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ሲናገሩ የቆዩ ሲሆን ይህንን…
Read More » -
አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የሶማሊላንድን የሀገርነት እውቅና ጥያቄ እንደሚያውቁና ውይይት መኖሩንም ገለጹ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/12/2017፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአዘርባጃን እና ከአርሜኒያ መሪዎች ጋር በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፣ የሶማሊላንድን ዓለም አቀፍ ዕውቅና…
Read More »