ሱዳን
-
አፍሪካ
የካርቱም አውሮፕላን ማረፊያ ከሁለት አመት መዘጋት በኋላ የመጀመሪያ የሀገር ውስጥ በረራ ማስተናገዱ ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒር፡ 13/02/2018፡- የባድር አየር መንገድ ሲቪል አይሮፕላን ካረፈ በኋላ የካርቱም አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አስተዳደር በይፋ ስራ መጀመሩን አስታውቋል።…
Read More » -
ማህበራዊ
ከሱዳን ኤል ፋሸር ከበባ ለማምለጥ ወደ 350 የሚጠጉ ቤተሰቦች 50 ኪሎ ሜትር ተጉዘዋል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡12/02/2018፡- ትናንት ጥቅምት 11 ወደ 350 የሚጠጉ አባወራዎች የተከበበውን የሱዳን ከተማ ኤል ፋሸርን ሸሽተው ለአራት ቀናት 50 ኪሎ ሜትር…
Read More » -
አፍሪካ
ጀነራል ሞሃመድ ዳጋሎ ኤርትራ የሱዳንን ጦር ትረዳለች ሲሉ ከሰሱ።
ኢትዮ ሞኒተር፡12/02/2018፡- የሱዳን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል መሪ ሌተናል ጀነራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋል (ህመቲ) ኤርትራ ለሱዳን ጦር ተዋጊ ጄት እና…
Read More » -
አፍሪካ
የካርቱም አየር መንገድ ከ30 ወራት በኃላ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ተገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/02/2018፡- እ.አ.አ. ሚያዝያ 2023 በጦር ኃይሎች እና በፈጥኖ ደራሽ ሐይሎች መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ አገልግሎቱን ተቃርጦ የቆየውን…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳንን ሰላም ለማስቀጠል የአሜሪካ እና የሳዑዲ ባለስልጣናት በካይሮ እና ሮም መወያየታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/02/2018፡- የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ወደ ካይሮ ከጎበኙ ከ 24 ሰአታት ባነሰ…
Read More » -
ኢኮኖሚ
የሱዳኑ ታርኮ አየር መንገድ እ.አ.አ. ከጥቅምት 20 ጀምሮ ከፖርት ሱዳን ወደ አዲስ አበባ ቀጥታ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- ታርኮ አየር መንገድ ከሰኞ ጥቅምት 20 ቀን 2025 ጀምሮ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ እና በጊዜያዊቷ የአስተዳደር…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ሐይል ከኤል ፋሸር የሚሸሹ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎችን በስለላ ክስ ማሰሩን ምንጮች ገለጹ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- የሱዳን የፈጣን ድጋፍ ሃይሎች በሰሜን ዳርፉር ኤል ፋሸር ከተማ ሲሸሹ የነበሩት በደርዘን የሚቆጠሩ ሲቪሎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ጦር በኤል ፋሸር ዋና ዋና ቦታዎችን ከፈጣን ድጋፍ ሰጪው ሐይል መልሶ መቆጣጠሩን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- የሱዳን ጦር በመግለጫው እንዳስታወቀው በኤል ፋሸር ታጣቂ ሐይሉ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ጥቃት ፈፅሞ በሰው እና በመሳሪያዎች ላይ…
Read More » -
አፍሪካ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የሱዳንን መርማሪ ቡድን ቆይታ ለአንድ አመት አራዘመ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በሱዳን ያለውን የምርመራ ተልዕኮ ለአንድ አመት እንዲራዘም ድምጽ ሰጥቷል። የገለልተኛ…
Read More » -
አፍሪካ
ዓለማቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት አይ ሲ ሲ በሱዳን ዳርፉር የጦር እና በሰብአዊነት ላይ ለተፈጸመ ወንጀል የተተከሰሱትን የሚሊሻ መሪ አሊ ሙሐመድ አሊ አብዱልራህማን የጥፋተኝነት ብይን ሰጠ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- ኖም ዲ ጉኤሬ አሊ ኩሻይብ በሚል ቅጽል ስማቸው የሚታወቁት አብዱልራህማን በአ.አ.አ ከ2003 እስከ 2004 ግድያ እና አስገድዶ…
Read More »