ሱዳን
-
አፍሪካ
የሱዳን መንግስት የጄነራል መሐመድ ዳጋሎ የተኩስ አቁም ስምምነት ውድቅ ማድረጉ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/03/2018፡- የሱዳን መንግስት በፈጣን የድጋፍ ኃይሎች ሚሊሻ አዛዥ መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ “ሄሚቲ” የታወጀውን የተናጠል የተኩስ አቁም በይፋ ውድቅ…
Read More » -
አፍሪካ
የስዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ሐይል አዛዥ ጄነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ለሦስት ወራት የሚቆይ የተናጠል የሰብአዊ እርዳታ ስምምነት ማድረጋቸው ገለፁ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/03/2018፡- የሱዳን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎች አዛዥ ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ ትላንት በይፋ እንዳስታወቁት ለሦስት ወራት የሚቆይ የተኩስ ማቆምን…
Read More » -
አፍሪካ
“የናንተ ወረቀት ተቀባይነት የለውም ብለን ነገረናቸዋል” ሲሉ የሱዳኑ ጄነራል አልቡርሃን ተናገሩ።
ኢትዮሞኒር፡ 15/03/2018፡- ጄኔራል አልብሩሀን በአሜሪካ የቀረበውን የሰላም ስምምነት ምክረ ሐሳብ እንደማይቀበሉትና በጦርነቱ እንደሚቀጥሉበት አስታውቀዋል፡፡ የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል…
Read More » -
አሜሪካ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በሱዳን ጦርነትን ለማስቆም አዲስ ጥረት እያደረገች መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/03/2018፡- ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ረቡዕ ዕለት እንዳሉት አሜሪካ በሱዳን ግጭትን ለማስቆም አዲስ ጥረት እንደምትጀምር ተናግረዋል፡፡ ማክሰኞ ዕለት በዋይት…
Read More » -
አፍሪካ
አሜሪካ የሱዳኑን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል እያስታጠቀች ያለችውን አገር ማን እንደሆነ ታውቃለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ መንግስታቸው የሱዳንን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎችን መሳሪያ የሚያቀርበው ማን እንደሆነ ያውቃል እና…
Read More » -
አፍሪካ
ጄኔራል አልብሩሀን ለተኩስ አቁም 4 ቅድመ ሁኔታዎችን ማቅረባቸው ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- በአሜሪካ፣ በሳኡዲ አረቢያ፣ በዩናይትድ አረብ ኤመሬትስና በግብፅ አማካኝነት እየተካሄደ ያለው ይህ ጥረት ምክረ ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን በዚህም…
Read More » -
አፍሪካ
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፈጣን የድጋፍ ኃይሎች ተግባር የሱዳንን የሰላም ጥረት እንደሚያዳክም አስጠንቅቀዋል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/03/2018፡-የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎች በተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት እና የፖለቲካ ዝግጅቶችን ለማድረግ ቢስማማም በተግባር…
Read More » -
አፍሪካ
ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሱዳን እየተፈጸመ ያለውን “አሰቃቂ ግፍ” ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/03/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ፣ በሱዳን ኤል-ፋሸር እየተፈጸመ ያለውን “አሰቃቂ ግፍ” ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ በማሳሰብ፤…
Read More » -
ኢትዮጵያ
መነሻውን ከሱዳን ያደረገ የተበላለት የጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በአማራ ክልል ቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የጦር መሣሪያው በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቅዋል። የጦር…
Read More » -
አፍሪካ
“የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አስታራቂ መሆን አትችልም” ስትል ሱዳን አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የሱዳን የተኩስ አቁም ድርድር፤ ሱዳን ቱርክ እና ኳታር በአገሯ የተከሰተውን የእርስ በርስ ጦርነት ለመፍታት አስታራቂዎች መሆናቸውን አስታውቃለች…
Read More »