ሱዳን
-
አፍሪካ
የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤል ፋሸር ከበባ ላይ አሁኑኑ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰቡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/12/2017፡- የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰኞ ዕለት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በዳርፉር ኤል ፋሸር ከተማ ላይ ለወራት…
Read More » -
አፍሪካ
ጄኔራል አልብሩሀን ወታደራዊ ሹም ሽር አደረጉ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/12/2017፡- የሱዳን ሉአላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር የሆኑት ሌተና ጄኔራል አብዱል ፈታህ አልብሩሀን በጦር ሀይላቸው ውስጥ ከፍተኛ የሚባል…
Read More » -
አፍሪካ
በሊቢያ የሚገኙ ሱዳናውያን ስደተኞች የሊብያ ሱዳን ድንበር እንዲከፈትላቸው ጠየቁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 12/12/2017፡- በሊቢያ የሚገኙ በርካታ ሱዳናውያን ስደተኞች በሊቢያ ያለውን አስቸጋሪ ሁኔታ ተከትሎ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ በሊቢያ እና በሱዳን…
Read More » -
አፍሪካ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል በሱዳን ትይዩ መንግስት ለመመስረት ማቀዱን ውድቅ አደረገ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 08/12/2017፡ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት የሱዳን ፓራሚሊታሪ ቡድን በሚቆጣጠራቸው አካባቢዎች ተቀናቃኝ መንግስት ለመመስረት ያቀደውን እቅድ ውድቅ በማድረግ…
Read More » -
አፍሪካ
የኮሎምቢያ ፕሬዝዳንት ሱዳን ውስጥ ህጻናትን ወታደር እያሰለጠኑ ነው በተባሉት ቅጥረኞች ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ ቃል ገቡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/12/2017፡ በሱዳን ጦርነት ውስጥ የቅጥረኞች ተሳትፎ እያደጉ መሄዳቸው የኮሎምቢያው ፕሬዝዳንት ጉስታቮ ፔትሮ በዳርፉር የህጻናት ወታደሮችን እያሰለጠኑ ነው በተባሉት…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ፍርድ ቤት የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይልን መሪ በዘር ማጥፋት ወንጀል መክሰሱን ታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/11/2017፡ የሱዳን የጸረ-ሽብር ፍርድ ቤት የምዕራብ ዳርፉር የቀድሞ አስተዳዳሪ የነበሩት ካሚስ አብደላህ አብካርን በመግደላቸው የፈጣን ድጋፍ ሃይሎች መሪን፣…
Read More » -
አፍሪካ
የሱዳን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል የውጭ ሐይሎች ቀጥሮ እያዋጋ እንደሆነ የሱዳን ሰራዊት አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/11/2017፡ በታጣቂ ሐይሉ ቁጥጥር ስር የሚገኘውን የዳርፉርን ካምፕ ለኮሎምቢያውያን ቅጥረኞች እንደሰጠም ታውቋል። ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይሉ አካባቢውን ከተቆጣጠረ…
Read More » -
አፍሪካ
የኢትዮጵያ መንግስት ሊወረኝ በሱዳን በኩል እየመጣብኝ ነው ሲል የኤርትራ መንግስት ክስ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/11/2017፡ የኢትዮጵያ መንግስት በሱዳንና ሑመራ በኩል የጦር መሳሪያ እያንቀሳቀሰ እንደሆነም ሻዕቢያ በልሳናቱ በኩል እያስተጋባ ነው። የብልፅግና ስርዓተ ኢትዮጵያ…
Read More » -
አፍሪካ
በሱዳን ኮርዶፋን ግጭት እየተባባሰ በመምጣቱ መፈናቀል እና ሞትን እየጨመረ መምጣቱ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/11/2017፡ በሱዳን ኮርዶፋን ግዛት በሶስቱ ግዛቶች የተቀሰቀሰው ጦርነት በመቶዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት፣ የጅምላ መፈናቀል እና ለመሠረታዊ አገልግሎቶችን መቋረጥ…
Read More » -
አሜሪካ
የአሜሪካ እና የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስለ ጋዛ እና ሱዳን ጉዳይ ተወያዩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/11/2017፡ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ከግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዴላቲ ጋር ተገናኝተው ስለ ቀጠናዊ ደህንነት…
Read More »