ሱዳን
-
አፍሪካ
አሜሪካ የሱዳኑን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል እያስታጠቀች ያለችውን አገር ማን እንደሆነ ታውቃለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ መንግስታቸው የሱዳንን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎችን መሳሪያ የሚያቀርበው ማን እንደሆነ ያውቃል እና…
Read More » -
አፍሪካ
ጄኔራል አልብሩሀን ለተኩስ አቁም 4 ቅድመ ሁኔታዎችን ማቅረባቸው ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- በአሜሪካ፣ በሳኡዲ አረቢያ፣ በዩናይትድ አረብ ኤመሬትስና በግብፅ አማካኝነት እየተካሄደ ያለው ይህ ጥረት ምክረ ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን በዚህም…
Read More » -
አፍሪካ
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፈጣን የድጋፍ ኃይሎች ተግባር የሱዳንን የሰላም ጥረት እንደሚያዳክም አስጠንቅቀዋል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/03/2018፡-የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎች በተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት እና የፖለቲካ ዝግጅቶችን ለማድረግ ቢስማማም በተግባር…
Read More » -
አፍሪካ
ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሱዳን እየተፈጸመ ያለውን “አሰቃቂ ግፍ” ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/03/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ፣ በሱዳን ኤል-ፋሸር እየተፈጸመ ያለውን “አሰቃቂ ግፍ” ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ በማሳሰብ፤…
Read More » -
ኢትዮጵያ
መነሻውን ከሱዳን ያደረገ የተበላለት የጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በአማራ ክልል ቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የጦር መሣሪያው በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቅዋል። የጦር…
Read More » -
አፍሪካ
“የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አስታራቂ መሆን አትችልም” ስትል ሱዳን አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የሱዳን የተኩስ አቁም ድርድር፤ ሱዳን ቱርክ እና ኳታር በአገሯ የተከሰተውን የእርስ በርስ ጦርነት ለመፍታት አስታራቂዎች መሆናቸውን አስታውቃለች…
Read More » -
ኢትዮጵያ
ሱዳን የዓለም ማሕበረሰብ የፈጣን ድጋፍ ሐይሉን በሽብር ቡድን እንዲፈርጀው ጥሪ አቀረበች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር እና በአፍሪካ ህብረት ቋሚ ተወካይ አምባሳደር አልዘይን ኢብራሂም ሱዳን የአፍሪካ ህብረት የሱዳንን ቀውስ ለመፍታት…
Read More » -
አፍሪካ
የትራምፕ አማካሪ፡ የሱዳን ጦር ለሰብአዊ ተኩስ አቁም መስማማቱ የአሜሪካው ፕሬዝዳነት አማካሪ ማሳድ ቦሎስ ገለፁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ ልዩ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ የሱዳን ጦር ለሶስት ወራት የሚቆይ የሰብአዊነት ስምምነት ተነሳሽነትን…
Read More » -
ፖለቲካ
የሱዳን ትይዩ መንግስት አስቸኳይ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- በሌተና ጄኔራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ የሚመራውና ራሱን ‹‹ሱዳን ፋውንዲንግ አሊያንስ›› ብሎ የሚጠራው ትይዩ መንግስት በአስቸኳይ ተኩስ አቁም…
Read More » -
አፍሪካ
ድንበር የለሽ የዶክተሮች ቡድን በሱዳን አል ፋሸር ዓመፅ እየጨመረ በሄደበት ወቅት የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይሉ ሲቪሎች ከቀጠናው እንዲወጡ እንዲፈቅድ አሳሰበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- ድንበር የለሽ የዶክተሮች ቡድን በሰሜን ዳርፉር ዋና ከተማ ውስጥ ያለው ሁኔታ እና በነዋሪዎች ላይ የሚፈጸሙ በደሎች እየተባባሱ…
Read More »