ምርጫ
-
ፖለቲካ
ኡጋንዳ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከመካሄዱ ጥቂት ቀናት በፊት የኢንተርኔት አገልግሎት ዘጋች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 06/04/2018፡- ፕሬዝዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ የ40 ዓመት የስልጣን ዘመናቸውን እንደሚያራዝሙ በሚጠበቀው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከመድረሱ ጥቂት ቀናት በፊት በመላ አገሪቱ…
Read More » -
ፖለቲካ
በሞቃድሾ ከ56 ዓመታት በኃላ የመጀመሪያ የተባለለት ምርጫ ተካሄደ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/04/2018፡- የሞቃዲሾ መራጮች የአካባቢ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት ጎህ ሲቀድ ተሰልፈዋል የሚለው የሮይተርስ ዘገባ ብሔራዊ ነፃ የምርጫ ኮሚሽን በባናዲር…
Read More » -
ፖለቲካ
የጅባላንድ አስተዳደር ከሶማሊያ ትዩዩ መንግስት እንደሚያቋቁም አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/04/2018፡- የጁባላንድ ፕሬዝዳንት የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሁሉም የሚስማማበት የምርጫ ሂደት ሳይኖር የስልጣን ዘመናቸው ካለቀ በኋላ በስልጣን ላይ ለመቆየት ከሞከሩ…
Read More » -
ፖለቲካ
ቦርዱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለሚታዘቡ 45 የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የዕውቅና ሠርተፍኬት መስጠቱን አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/04/2018፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም የሚያካሂደውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚታዘቡ 45 ሀገር በቀል…
Read More » -
ፖለቲካ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምጽ የሚሰጥበትና ውጤት ይፋ የሚሆንባቸው ቀናቶች አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/03/2018- ቦርዱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ ባደረገው የጸደቀ ያለው ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 ፤ የምርጫ ውጤት ደግሞ…
Read More » -
ፖለቲካ
በጊኒ ቢሳዎ ምርጫ ከተካሄደ ከሦስት ቀናት በኋላ ወታደሮች ሥልጣን መቆጣጠራቸውን አስታወቁ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/03/2018፡- የጦር መኮንኖቹ ፕሬዝዳንት ኦማሮ ሲሶኮ ኤምባሎን መያዛቸወን ያስታወቁት ረቡዕ ከሰዓት በኋላ በዋና ከተማዋ ቢሳዎ በፕሬዝዳንታዊው ቤተ መንግሥት…
Read More » -
ፖለቲካ
የጂቡቲ ገዢ ፓርቲ ፕሬዝዳንት ጌሌን ለስድስተኛ ጊዜ በእጩነት አቀረበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/03/2018፡- የጂቡቲ ገዢ ፓርቲ ህዳር 8 ቀን 2025 ባወጣው የፕሬስ መግለጫ መሠረት፣ የጂቡቲ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌን…
Read More » -
ፖለቲካ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛ ጊዜ የሚካሄደውን ሀገር አቀፍ ምርጫ፤ በመጪው ግንቦት 24፤ 2018 ለማድረግ ምክረ ሃሳብ ማቅረቡ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒር፡ 13/02/2018፡- ብሔራዊው ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ምርጫውን ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ አዘጋጅቶ ለውይይት ያቀረበው፤ ጥቅምት 10 ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ባደረገው…
Read More » -
ፖለቲካ
የ92 ዓመቱ ፖል ቢያ የካሜሩንን ምርጫ ለስምንተኛ ጊዜ ማሸነፋቸው ተነገረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡12/02/2018፡- ፖል ቢያ በቅርብ በሀገራቸው የተደረገውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ 53.66% ድምጽ በማግኘት እንዳሸነፉ ለሀገሪቱ ለሕገ-መንግሥት ጉዳዮች ም/ቤት የቀረበው ይፋዊ ውጤት…
Read More » -
ፖለቲካ
“በመንግስት ላይ ተገቢውን ጫና ለመፍጠር ለምናደርገው ትግል መራጩ ህዝብ ከጎናችን ሊቆም የገባል” ሲል የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ኮክስ ጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኮከስ፤ በአገራችን ያንዣበበው አደጋ ለመቀልበስ ዘላቂ ሠላም እንዲሰፍንና መጪው ምርጫ ነጻ፣ ዲሞክራሲያዊና ተዓማኒ ይሆን…
Read More »