ፖለቲካ
-
“በመንግስት ላይ ተገቢውን ጫና ለመፍጠር ለምናደርገው ትግል መራጩ ህዝብ ከጎናችን ሊቆም የገባል” ሲል የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ኮክስ ጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኮከስ፤ በአገራችን ያንዣበበው አደጋ ለመቀልበስ ዘላቂ ሠላም እንዲሰፍንና መጪው ምርጫ ነጻ፣ ዲሞክራሲያዊና ተዓማኒ ይሆን…
Read More » -
ለአንድ ሳምንት ተዘግቶ የቆየውን የደቡብ ትግራይ ዞን አስተዳደር ስራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ የዞኑን አስተዳደር አመራሮች የመቀየር ስራ መጀመሩን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሌተና ጄኔራል ታደሰ ወረደ ማስታወቃቸውን ተከትሎ በዞኑ ከፍተኛ…
Read More » -
በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ የትጥቅ ትግል ለመጀመር ወደ ኤርትራ የገቡ አሉ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ በአፋር ክልል የካቢኔ አባላት፣ የክልሉ ምክር ቤት አባላት እና የፀጥታ አካላት ጭምር…
Read More » -
የትግራይ ክልል አመራሮችና ፓለቲከኞች አሁንም በፍፁም ትዕግስትና ቻይነት የተጀመረውን ሰላም እንዲያፀኑና ከዳር እንዲያደርሱ ተማፅኖ ቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ ከኢትዮጵያ 12 ክልሎች እና ሁለት ከተማ መስተዳደሮች የተውጣጡ ከ50 በላይ የሚሆኑ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎች እና ነጋዴዎች…
Read More » -
የፌደራል ፖሊስ አስጠነቀቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/11/2017፡ “በማህበራዊ ሚዲያ ሀገሪቱን የብጥብጥና የሁከት ማዕከል ለማድረግ በሚዲያ ዘመቻ በሚያካሄዱ ሰዎች ላይ የተጠናከረ ኦፕሬሸን ይካሄዳል” ሲል የፌደራል…
Read More » -
የማይጨው ከተማ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/11/2017፡ የሰልፉ ዓላማ ሰሙኑን በትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደር የተደረገውን የአመራር ሹም ሽር በመቃወም ነው። የትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ታደሰ…
Read More » -
የፋኖ ኃይሎች በኦሮሚያ ክልል ተደራጅተው እንደሚንቀሳቀሱ አስታወቁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/11/2017፡ የፋኖ ኃይሎች በኦሮሚያ ክልል ተደራጅተው እንደሚንቀሳቀሱ አስታወቁ። ይሁን እንጂ በክልሉ በቅርቡ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተፈጸመው ግድያ ላይ…
Read More » -
ትግራይ መገንጠል ትችላለች አሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/11/2017፡ የመከላከያ ሰራዊት እታማጆር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በጅማ በተካሄደው የደቡብ እዝ ማጠቃለያ መድረክ ተገኝቶ እንደተናገሩት የህወሓት…
Read More » -
በትግራይ ደቡባዊ ዞን እየተደረገ ያለው የአመራር ማስተካኪያ ተቃውሞ እንደገጠመው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/11/2017፡ በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን የጊዚያዊ አስተዳደሩ ትእዛዝ በሰጠው አድማ በታኝ ፓሊስ የተደገፈ የስልጣን ሹምሽር እየተካሄደ መሆኑ ተሰምቷል።…
Read More » -
ኦፌኮ በመጪው ምርጫ ለመሳተፍ 3 ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/11/2017፡ በፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የሚመራው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ(ኦፌኮ) የጀመረውን የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ያጠናቀቀ ሲሆን በመጪው ምርጫ ላይ ፓርቲው…
Read More »