ፖለቲካ
-
በኦሮሞ የፖለቲካ ኃይሎች መካከል ሁሉን አቀፍ ድርድር ሊደረግ መሆኑ ተነገረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ይካሄዳል የተባለው ድርድር መንግሥትን፣ በትጥቅ ትግል ላይ ያሉ ቡድኖችን፣ እና በኦሮሞ ፖለቲካ የሚሳተፉ ሌሎች ኃይሎችን ያካተተ እንደሆነ…
Read More » -
የሱዳን ጦር ካርቱም ከተቆጣጠረ ወዲህ ከ3 ሺ በላይ አስከሬኖችን ማግኘቱ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/11/2017: የሱዳን ባለስልጣናት ከተማይቱን ከወታደራዊ ሃይል መልሶ ከተቆጣጠረ በኋላ በዋና ከተማይቱ ካርቱም ጎዳናዎች እና ቤቶች የተገኙ 3ሺ 800…
Read More » -
ኬንያ በተቃውሞ ምክንያት የማዕከላዊ ናይሮቢ መግቢያ እና መውጫ ሁሉንም መንገዶች እንደዘጋች ታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በኬንያ ዛሬ ሰኞ፣ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም. ከታቀደው ተቃውሞ በፊት የአገሪቱ ፀጥታ ኃይሎች የዋና ከተማዋ ናይሮቢ ማዕከላዊ ክፍል…
Read More » -
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ ፓርቲ በምርጫ 2018 ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ኦፌኮ ከተመድ የውጭ መረጃ አሰባሳቢ ልዑክ ጋር በ2018 ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ የምርጫ ቦርድን እንደገና ማዋቀርን ጨምሮ…
Read More » -
“በትግራይ በኩል ምንም ዓይነት የጦርነት ፍላጎትም ሆነ ዝግጅት የለም” ሲል ህወሓት ገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ “የትግራይ ህዝብም ሆነ የአመራሩ ፍላጎት እና ተስፋ የቆዩም ሆኑ አዳዲስ ችግሮችና ልዩነቶች ከፌደራል መንግስት ጋር በመቀራረብ በውይይት…
Read More » -
የሱዳን ቀውስ እየከረረ በመጣበት ወቅት የተባበሩት መንግስታት በኤል ፋሸር እርቅ እንዲወርድ ግፊት እያደረገ መሆኑን ታወቀ።
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች በተከበበችው ኤል ፋሸር ከተማ ሰብአዊ እረፍት እንዲያገኝ እንዲስማሙ እየጠየቀ ነው ሲሉ የመንግስታቱ…
Read More » -
በትግራይ ክልል እስካሁን ባለው ሁኔታ አጀንዳ ማሰባሰብ አልቻልኩም አለ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን።
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል አሁን ላይ ምክክር ለማድረግ የሚያስችል ሁኔታ ባለመፈጠሩ ሥራዬ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አድርጎብኛል…
Read More » -
በትግራይ ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ኤምባሲዎችን ጨምሮ ጉዳዩ የሚመለከታቸው “በፍጥነት” ሚናቸውን እንዲወጡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጥሪ አቀረቡ።
ኢትዮሞኒተር፡ 26/10/2017፡ የትግራይ ክልል “ወደ ጦርነት እንዳይገባ” የሃይማኖት አባቶች፣ ባለሃብቶች፣ ምሁራን እና ኤምባሲዎች ሚናቸውን “በፍጥነት” እንዲወጡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ…
Read More » -
በአብዲራህማን መሃዲ የሚመራው ኦብነግ “በጅግጅጋ ተካሄደ የተባለውን የፓርቲውን ጉባኤ ከጀርባ የፖለቲካ አጀንዳ ያለው ነው” ሲል ተቃወመው፡፡
ኢትዮሞኒተር፡25/10/2017፡ በአብዲራህማን መሃዲ የሚመራው የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) ባሳለፍነው ሳምንት ሌላኛው የፓርቲው አንጃ በጅግጅጋ ያካሄደውን ጉባኤ “ህገወጥ፣ በፖለቲካ የተቀነባበረ…
Read More » -
የሱዳኑ መሪ አብደልፈታህ አልቡርሃንና የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ መገናኘታቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮሞኒተር፡25/10/2017፡ የሱዳኑ ወታደራዊ መሪ አብዱልፈታህ አልቡርሃን ከግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አል ሲሲ ጋር በካይሮ ሰኞ እለት ተገናኝተው በተለያዩ ጉዳዮች መወያየታቸው ሱዳን…
Read More »