አፍሪካ
-
ቁልፍ የአልሻባብ መሪ እንደተገደለ ተዘገበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/03/2018፡- በሶማሊያ በተደረገ ወታደራዊ ዘመቻ ሶስት ከፍተኛ የአልሻባብ አሸባሪ ቡድን መሪዎች መግደሉን የሞቃዲሾ መንግስት አስታወቀ ። ከተገደሉት መካከል…
Read More » -
“የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አስታራቂ መሆን አትችልም” ስትል ሱዳን አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የሱዳን የተኩስ አቁም ድርድር፤ ሱዳን ቱርክ እና ኳታር በአገሯ የተከሰተውን የእርስ በርስ ጦርነት ለመፍታት አስታራቂዎች መሆናቸውን አስታውቃለች…
Read More » -
ፕሬዝደንት ትራምፕ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን ሃያ ሀገራት “መወገድ አለባት” ሲሉ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሚያሚ ውስጥ ለአሜሪካ ቢዝነስ ፎረም በሰጡት ቃለ ምልልስ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን ሃያ ሀገራት…
Read More » -
በሶማሊያ እና በሶማሊላንድ ውዝግብ በአየር ክልል ዙሪያ ውዝግብ እንደተፈጠረ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- ሶማሊያ እና ነጻ አገርነቷን ያወጀችው ሶማሊላንድ ባወጡት እርስ በእርሱ የሚጋጭ የበረራ ፈቃድ እና የቪዛ መመሪያ ምክንያት በሶማሊያ…
Read More » -
የትራምፕ አማካሪ፡ የሱዳን ጦር ለሰብአዊ ተኩስ አቁም መስማማቱ የአሜሪካው ፕሬዝዳነት አማካሪ ማሳድ ቦሎስ ገለፁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ ልዩ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ የሱዳን ጦር ለሶስት ወራት የሚቆይ የሰብአዊነት ስምምነት ተነሳሽነትን…
Read More » -
አሜሪካ ሉዓላዊነቴን በሚያስከብር መልኩ የእስላማዊ አማፂያንን ለመከላከል ድጋፍ የምታደርግ ከሆነች ደስተኛ ነኝ ስትል ናይጀሪያ አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- ናይጄሪያ የግዛቷ አንድነት እስከተከበረ ድረስ የአሜሪካን የእስላማዊ አማፂያንን ለመዋጋት የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀበል ገልጻለች፡፡ ይህም በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር…
Read More » -
ድንበር የለሽ የዶክተሮች ቡድን በሱዳን አል ፋሸር ዓመፅ እየጨመረ በሄደበት ወቅት የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይሉ ሲቪሎች ከቀጠናው እንዲወጡ እንዲፈቅድ አሳሰበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- ድንበር የለሽ የዶክተሮች ቡድን በሰሜን ዳርፉር ዋና ከተማ ውስጥ ያለው ሁኔታ እና በነዋሪዎች ላይ የሚፈጸሙ በደሎች እየተባባሱ…
Read More » -
የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሐሙስ ዕለት በኤል ፋሸር እና ባራ በተፈጸሙት ጭካኔዎች ተከትሎ በሁሉም የመንግስት ተቋማት እና የውጭ ሚሲዮኖች ላይ የማስጠንቀቂያ አዋጅ አውጀዋል።
ኢትዮሞኒተር፡21/02/2018፡- ይህ እርምጃ የመጣው የፈጣን የድጋፍ ኃይሎች (RSF) ጥቅምት 16 የሰሜን ዳርፉር ዋና ከተማ ኤል ፋሸርን ከተቆጣጠሩ እና ሰፊ የበቀል…
Read More » -
በአል ፋሺር የሱዳን ህዝብን ሲገድል የነበረውን አቡ ሉሉ የተባለው የፈጣን ድጋፍ ሐይሎች አባል በቁጥጥር ስር መዋሉ ተዘገበ።
ኢትዮሞኒተር፡21/02/2018፡- እየዞረ ንፁሃኑን ሲገድል የነበረውን ታጣቂ በራሱ በፈጣን ድጋፍ ሐይሉ ተይዞ እንደታሰረ ተዘግቧል። ፈጣን ድጋፍ ሐይሉ ኤልፋሻርን ከተቆጣጠረ በኃላ በንፁሃን…
Read More » -
ሱዳን ሁለት ከፍተኛ የተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም ባለስልጣናትን አባረረች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/02/2018፡- የሱዳን መንግስት በአገሪቱ ሰፊ ረሃብ በተከሰተበት ወቅት ማክሰኞ ዕለት ሁለት ከፍተኛ የዓለም ምግብ ድርጅት ባለስልጣናት በ72 ሰዓታት…
Read More »