ማህበራዊ
-
350 በሚሆኑ ሕገ-ወጥ አጀንሲዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ተገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/12/2017፡- በሕገ-ወጥ መንገድ ዜጎችን ወደ ውጪ ሀገራት ሲልኩ የተገኙ 350 ሕገ-ወጥ ኤጀንሲዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር…
Read More » -
ከ290 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ 3ቱ ብቻ ፈቃዳቸው እንደፀና ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/12/2017፡- በዳግም ምዝገባ ከተመዘገቡ 290 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ሶስቱ ብቻ መስፈርቱን አሟልተዋል አለ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን።…
Read More » -
ለውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚዎች አገልግሎት የሚሰጥ “ለመንገዴ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ተደረገ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/12/2017፡- የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከዓለም የሥራ ድርጅት ጋር በመተባባር ለውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚዎች አገልግሎት የሚሰጥ “ለመንገዴ”…
Read More » -
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ላሉ ዜጎች ድጋፍ የሚሰጥበትን ስርዓት እንዲያጠናክር ኢሰመጉ ጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/12/2017፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ ሀገራት በተለይም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በሚገኙ የስደት መስመሮች ላይ ላሉ ዜጎች፤ አስፈላጊውን የቆንፅላ…
Read More » -
በአፋር ክልል 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ዓመት ዕድሜ ያለው ቅሪተ አካል መገኘቱ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 08/12/2017፡ በአፋር ክልል ልዩ ሥሙ ሌዲ ገራሩ በተባለ የፓሊዮአንትሮፖሎጂ የጥናት ስፍራ፤ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ዓመት የሚጠጋ ዕድሜ…
Read More » -
“የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ቁልፍ የሆኑ አንቀጾች ተግባራዊ አለመደረጋቸው ‘ሰላምም ጦርነትም የሌለበት’ ሁኔታ ፈጥሯል” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባኤ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/11/2017፡ ለሁለት ዓመታት ተካሂዶ በፕሪቶርያው ስምምነት የተቋጨው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርት የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች፣ ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት፣…
Read More » -
ሂዩማን ራይትስ ዎች የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ማሻሻያ ረቂቅ ውድቅ እንዲደረግ አሳ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/11/2017፡ ዓለምአቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዎች የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ማሻሻያ ረቂቅን…
Read More » -
ከአመታት ጥረት በኋላ የአል ማክቱም በጎ አድራጎት ድርጅት በኢትዮጵያ ያለውን ተልዕኮ አጠናቆ የትምህርት ተቋሙን ለሚመለከተው አካል ማስረከቡ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/11/2017፡ በኦሮሚያ ክልል (ቡርቃ ዋዮ) እና በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በካራ ቆሬ ከተማ ዙሪያ ትምህርት ቤቶችን ያስገነባው…
Read More » -
የጦር መሣሪያዎች እንዳገኘ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ በአዲስ አበባ በአልጋ ቤቶች ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ አራት ክላሽንኮቭ መሳሪያ ከ298 ጥይቶች ጋር መያዙን ፖሊስ አስታውቋል።…
Read More » -
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ከምግብ ሥርዓት ጋር እንዲጣጣም ጥሪ አቀረቡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ በኢትዮጵያና በጣሊያን መንግሥት ትብብር የተዘጋጀው ሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ስርዓት ጉባኤ በአዲስ አበባ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን መሰብሰቢያ…
Read More »