ፖለቲካ
-
የትግራይ ሽማግሌዎች ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኣሕመድ መወያየታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/11/2017፡ ይህ 20 አባላት የያዘ ልኡኩ የሃይማኖተ መሪዎች፣ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ እና ፅላል ማህበረሰብ የተወከሉ እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል። የኢፌዲሪ…
Read More » -
‘’የተፈናቃየች መመለስ ጉዳይ የፖለቲካ ጉዳይ አይደለም’’ ጄነራል ታደሰ ወረደ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/11/2017፡ “የተፈናቃዮችን ሙሉ ደኅንነታቸውን ባስጠበቀ መልኩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው እንዲመለሱ ማድረግ የፖለቲካ ጉዳይ ሳይሆን የሰብዓዊነት ጉዳይ ነው” ሲሉ…
Read More » -
ጄነራል ዘውዱ ኪሮስ በአፋር ወደሚገኘው የትግራይ ታጣቂ ሓይል መቀላቀላቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሰላም አስከባሪ አባል የነበሩ የመጀመሪያዋ ሴት ጄነራል ዘውዱ ኪሮስ በአፋር ወደሚገኘው የትግራይ ታጣቂ ሓይል…
Read More » -
82 የአይ ኤስ አይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 82 የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን…
Read More » -
ከ12 ሺሕ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ::
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ሐሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት በሕገ-ወጥ መንገድ ሀገር ውስጥ ገብተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ12 ሺሕ 127 በላይ የውጭ ሀገር ዜግነት…
Read More » -
አርሳዶ የተሰኘው የቀይ ባህር ህዝቦች ድርጅት ‘’ራስን በራስ መወሰን እስከ መገንጠል’’ የሚል የፖለቲካ መፈክር ይዞ እየታገለ መሆኑን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አርሳዶ ከቀይ ባህር አፋር ህዝብ ጋር በሰመራ ከተማ ባደረገው ውይይት የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኢብራሂም ሀሮን የአስመራው ፋሽስታዊ…
Read More » -
በኦሮሞ የፖለቲካ ኃይሎች መካከል ሁሉን አቀፍ ድርድር ሊደረግ መሆኑ ተነገረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ይካሄዳል የተባለው ድርድር መንግሥትን፣ በትጥቅ ትግል ላይ ያሉ ቡድኖችን፣ እና በኦሮሞ ፖለቲካ የሚሳተፉ ሌሎች ኃይሎችን ያካተተ እንደሆነ…
Read More » -
የሱዳን ጦር ካርቱም ከተቆጣጠረ ወዲህ ከ3 ሺ በላይ አስከሬኖችን ማግኘቱ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/11/2017: የሱዳን ባለስልጣናት ከተማይቱን ከወታደራዊ ሃይል መልሶ ከተቆጣጠረ በኋላ በዋና ከተማይቱ ካርቱም ጎዳናዎች እና ቤቶች የተገኙ 3ሺ 800…
Read More » -
ኬንያ በተቃውሞ ምክንያት የማዕከላዊ ናይሮቢ መግቢያ እና መውጫ ሁሉንም መንገዶች እንደዘጋች ታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በኬንያ ዛሬ ሰኞ፣ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም. ከታቀደው ተቃውሞ በፊት የአገሪቱ ፀጥታ ኃይሎች የዋና ከተማዋ ናይሮቢ ማዕከላዊ ክፍል…
Read More » -
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ ፓርቲ በምርጫ 2018 ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ኦፌኮ ከተመድ የውጭ መረጃ አሰባሳቢ ልዑክ ጋር በ2018 ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ የምርጫ ቦርድን እንደገና ማዋቀርን ጨምሮ…
Read More »