ፖለቲካ
-
ሶማሊያ ሶማሊላንድን ለመቆጣጠር እየተዘጋጀች መሆኗ ገለፀች።
ኢትዮ ሞኒተር፡- 27/04/2018፡- የሶማሊያ አስተዳደር በኤደን ባሕረ ሰላጤ ውስጥ የእስራኤል ወታደራዊ ሰፈርን ለመከላከል ሶማሊላንድን ለመውረር እየተዘጋጀች መሆኗ ተሰማ። የሶማሊያው ፕሬዝዳንት…
Read More » -
ሶማሊላንድ፤ “ፍልስጤማውያንን ለማስፈር እና የእስራኤል የጦር ሰፈርን ለመመስረት አቅዳለች” በሚል በሶማሊያው ፕሬዝዳንት የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/04/2018፡- የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ “ከእስራኤል ዲፕሎማሲያዊ እውቅና ለማግኘት ሲባል ፍልስጤማውያንን ለማስፈርና የእስራኤል የጦር ሰፈርን ለማስተናገድ ሶማሊላንድ ተስማምታለች”…
Read More » -
እስራኤል በሉኣላዊነትዋ ወታደራዊ ቤዝ እንድታቋቁምና ሌላ ሀገርን እንድትወጋ እንደማትፈቅድ ሶማሊያ አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/04/2018፡- እስራኤል ለሶማሊላንድ የአገርነት እውቅና የሰጠች የመጀመሪያ ሀገር መሆንዋ ተከትሎ በርካታ ተቃውሞ እየገጠማት ስሆን የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ካቢኒያቸውን ሰብስቦ…
Read More » -
በሞቃድሾ ከ56 ዓመታት በኃላ የመጀመሪያ የተባለለት ምርጫ ተካሄደ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/04/2018፡- የሞቃዲሾ መራጮች የአካባቢ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት ጎህ ሲቀድ ተሰልፈዋል የሚለው የሮይተርስ ዘገባ ብሔራዊ ነፃ የምርጫ ኮሚሽን በባናዲር…
Read More » -
የቀይ ባህር አፋር ዴሞክራቲክ ድርጅት በኤርትራ ዓፋሮች ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት እየተፈፀመ ነው አለ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/04/2018፡- ድርጅቱ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በጉዳዩ ባለ 120 ገፅ የያዘ ሰነድ ለአፍሪካ የሰብአዊ መብቶችና ህዝቦች ኮሚሽን እንዳስገባ…
Read More » -
የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮን እስከ 2026 መጨረሻ ድረስ አራዘመ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/04/2018፡- የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ (AUSSOM) ስልጣን እስከ ታህሳስ 31…
Read More » -
ተመድ የሱዳን ‘ዓለም አቀፍ’ ጦርነት ወደ ኢትዮጵያ ሊሰራጭ እንደሚችል አስጠነቀቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/04/2018፡- የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ጦርነቱ እየተባባሰ ሲሄድ፣ የጦር መሳሪያዎች እየተስፋፉ እና የታጠቁ ቡድኖች ክፍተት ባላቸው ድንበሮች…
Read More » -
የኤርትራ መንግስት በአፍሪካ ኮሚሽን የቀረበለትን ክስ መልስ እንዲሰጥ ተጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡13/04/2018፡- የአፍሪካ ኮሚሽን የኤርትራ መንግስት በቀይ ባህር አፋር ህዝብ ላይ አደረሰው ለተባለ ከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰት እና ይህን ተከትሎ…
Read More » -
የጅባላንድ አስተዳደር ከሶማሊያ ትዩዩ መንግስት እንደሚያቋቁም አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/04/2018፡- የጁባላንድ ፕሬዝዳንት የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሁሉም የሚስማማበት የምርጫ ሂደት ሳይኖር የስልጣን ዘመናቸው ካለቀ በኋላ በስልጣን ላይ ለመቆየት ከሞከሩ…
Read More » -
በቀይ ባህር እና በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና “ድምጽ አልባ” ነገር ግን አደገኛ የሆነ ጂኦ-ፖለቲካዊ ሽግግር እየተካሄደ መሆኑን አፍሪካ ሪስክ ኮንትሮል የተሰኘ ተቋም አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/04/2018፡- የዓለም ትኩረት በምስራቅ አውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ግጭቶች ላይ ባረፈበት በዚህ ወቅት፣ በቀይ ባህር እና በምስራቅ አፍሪካ…
Read More »