ፖለቲካ
-
“የነጻ መሬት ታጣቂዎች በትግራይ ሰራዊት ላይ ጥቃት ሰነዘሩ” ሲል የትግራይ የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/11/2017፡ የትግራይ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ትላንት ምሽቱ ባወጣው መግለጫ “ሓራ መሬት” በሚጠሩት የዓፋር መሬት ውስጥ የሚገኙት ታጣቂዎች…
Read More » -
የአፋር ህዝቦች ፓርቲ የሶማሌ ክልልን የወሰነው አዲስ አስተዳደራዊ ማሻሻያ ሕገን የጣሰ ነው ሲል ከሰሰ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/11/2017፡ የአፋር ህዝቦች ፓርቲ በቅርቡ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 14 አዳዲስ ወረዳዎችን እና 4 አዳዲስ ዞኖችን ለማፅደቅ ያሳለፈውን…
Read More » -
ለሁለት ወራት ታግዶ የቆየውን ሹመት ብአብላጫ ድምፅ ፀደቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/11/2017፡ ለበርካታ ዓመታት የህወሓት ፅ/ቤት ሓላፊ ሆኖ ያገለገሉት አቶ አለም ገ/ዋህድ ከወራት በፊት ህወሓት ባደረገው የስልጣን ሽግሽግ ከፅ/ቤት…
Read More » -
ስምረት ፓርቲ በመቀሌ ከተማ የሚገኘው ጽህፈት ቤቱ በታጣቂዎች መፍረሱ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/11/2017፡ “በፓርቲው ዋና ፅህፈት ቤት የሚፈፀመውን ህገወጥ ድርጊት ሁሉም ሊያወግዘው ይገባል” ሲል ፓርቲው በፌስቡክ ገጹ በላከው መግለጫ አስታውቋል።…
Read More » -
“በመንግስት ላይ ተገቢውን ጫና ለመፍጠር ለምናደርገው ትግል መራጩ ህዝብ ከጎናችን ሊቆም የገባል” ሲል የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ኮክስ ጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኮከስ፤ በአገራችን ያንዣበበው አደጋ ለመቀልበስ ዘላቂ ሠላም እንዲሰፍንና መጪው ምርጫ ነጻ፣ ዲሞክራሲያዊና ተዓማኒ ይሆን…
Read More » -
ለአንድ ሳምንት ተዘግቶ የቆየውን የደቡብ ትግራይ ዞን አስተዳደር ስራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ የዞኑን አስተዳደር አመራሮች የመቀየር ስራ መጀመሩን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሌተና ጄኔራል ታደሰ ወረደ ማስታወቃቸውን ተከትሎ በዞኑ ከፍተኛ…
Read More » -
በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ የትጥቅ ትግል ለመጀመር ወደ ኤርትራ የገቡ አሉ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ በአፋር ክልል የካቢኔ አባላት፣ የክልሉ ምክር ቤት አባላት እና የፀጥታ አካላት ጭምር…
Read More » -
የትግራይ ክልል አመራሮችና ፓለቲከኞች አሁንም በፍፁም ትዕግስትና ቻይነት የተጀመረውን ሰላም እንዲያፀኑና ከዳር እንዲያደርሱ ተማፅኖ ቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ ከኢትዮጵያ 12 ክልሎች እና ሁለት ከተማ መስተዳደሮች የተውጣጡ ከ50 በላይ የሚሆኑ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎች እና ነጋዴዎች…
Read More » -
የፌደራል ፖሊስ አስጠነቀቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/11/2017፡ “በማህበራዊ ሚዲያ ሀገሪቱን የብጥብጥና የሁከት ማዕከል ለማድረግ በሚዲያ ዘመቻ በሚያካሄዱ ሰዎች ላይ የተጠናከረ ኦፕሬሸን ይካሄዳል” ሲል የፌደራል…
Read More » -
የማይጨው ከተማ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/11/2017፡ የሰልፉ ዓላማ ሰሙኑን በትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደር የተደረገውን የአመራር ሹም ሽር በመቃወም ነው። የትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ታደሰ…
Read More »