ጤና
-
የማርበርግ ቫይረስ የሙከራ ክትባት ሊሰጥ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/03/2018፡- የማርበርግ ቫይረስ ምላሽን ለማሳደግ የሚረዳ የሙከራ ክትባት ለተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎች ሊሰጥ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ክትባቱ ከሕዳር…
Read More » -
የአሜሪካ ኤምባሲ በሀዋሳ የማርበርግ ቫይረስ መከሰቱን ተከትሎ ወደ ሲዳማ የሚደረገውን ጉዞ መገደቡ አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/03/2018፡- በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህዳር 18 በሃዋሳ አዲስ የማርበርግ በሽታ ከተረጋገጠ በኋላ ለሰራተኞቹ ወደ ሲዳማ ክልል…
Read More » -
በዓለም አቀፍ ደረጃ በኤችአይቪ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 40.8 ሚሊዮን መድረሱ የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/03/2018፡- የዓለም ጤና ድርጅት ለዘርፉ የገንዘብ ድጋፍ በቀነሰበት ወቅት ይፋ ያደረገው ሪፖርት እንደሚያመለክተው ከተጠቀሰው ቁጥር 64 በመቶ በአፍሪካ…
Read More » -
በኮንጎ 43 ሰዎች በኢቦላ ቫይረስ ሕይወታቸው ማለፉ ተነገረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/03/2018፡- በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል። የሀገሪቱ ጤና…
Read More » -
በማርበርግ ቫይረስ የመቱ ሰዎች ቁጥር ሰባት መድረሱ ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/03/2018፡- ግለሰቡ በጂንካ ከተገኘው የመጀመሪያው የማርበርግ ቫይረስ ተጠቂ ጋር ንክኪ የነበረው ወደ አካባቢው ተጉዞ ወደ ሃዋሳ ተመላሽ የነበረ…
Read More » -
በኢራን በኬሚካል ጭስ ምክንያት በዓመት ከ58 ሺ በላይ ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/03/2018፡- በኢራን የኤሌክትሪክ ኃይል ለማግኘት ከሚቃጠል ማዙት ከሚባል ቆሻሻ ኬሚካል በሚወጣ ጭስ የተነሳ በዓመት 58 ሺህ 975 ኢራናውያን…
Read More » -
የዓለም ጤና ድርጅት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለተከሰተው በሽታ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት 300 ሺ የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ መደረጉን አሳወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መግለጫ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተከሰተውን…
Read More » -
በኢትዮጵያ ጂንካ አከባቢ አዲስ የበሽታ ወረርሽኝ መከሰቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/03/2018፡- የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በምትገኘው ጂንካ ከተማ የደም መፍሰስ እና ትኩሳት የሚያስከትል በሽታ መከሰቱን…
Read More » -
ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ4.1 ሚሊዮን ዩሮ ስምምነት መፈራረማቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/01/2018፡- ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የሽሬ እና የጎንደር ሆስፒታሎችን የጤና አጠባበቅ አገልግሎት ለማጠናከር የሚውል የ4.1 ሚሊዮን ዩሮ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡…
Read More » -
የአውሮፓ ሕብረት በኮረና ቫይረስ ክትባት የተፈጠረውን ስህተት አመነ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/01/2018፡- የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የኮቪድ ክትባት ትክክለኛ የጤና ቁጥጥር ሂደቶችን ሳያሟላ መፅደቁንና መሰራጨቱን በይፋ አረጋገጠ። የኮቪድ ክትባት በወሰዱ…
Read More »