ዲፕሎማሲ
-
የሶማሊላንድ መከላከያ ሚኒስትር ከአሜሪካው ኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ ጋር በሁለቱም አገሮች ስላለው ግንኙነት ተገናኝተው ተወያዩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/02/2018፡- የሶማሌላንድ መከላከያ ሚኒስትር ሞሃመድ ዩሱፍ አሊ ሐሙስ ዕለት ከአሜሪካው ተወካይ ክሪስ ስሚዝ ጋር በዋሽንግተን ተገናኝተው ሶማሌላንድ ከአሜሪካ…
Read More » -
ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኅብረት ስትራቴጂካዊ የትብብር ስምምነት መፈራረማቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር የሚያስችላቸውን “ግሎባል ጌትዌይ ፓርትነርሺፕ” የትብብር ስምምነት መፈራረማቸውን የውጭ…
Read More » -
“ቻይናን ታይዋን ላይ ኃይል እንዳትጠቀም ካደረጉ ትራምፕ የኖቤል ሽልማት ይገባቸዋል” ሲሉ የታይዋን ፕሬዝዳንት ተናገሩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- የታይዋን ፕሬዝዳንት ላይ ቺንግቴ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ዢንፒንግ በታይዋን ላይ የሚወስደውን የሃይል እርምጃ…
Read More » -
ማሌዥያ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ከ43 ዓመታት በኋላ መክፈቷ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/01/2018፡- የማሌዥያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ መስከረም 19 ቀን 2018 ባወጣው መግለጫ፣ ኤምባሲው ከ መስከረም 13 ቀን 2018…
Read More » -
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ እና የቻይና የህዝብ ደህንነት ሚኒስቴር በጸጥታ እና በ’ቤልት ኤንድ ሮድ’ ፕሮጀክቶች ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/01/2018፡- የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ከቻይናው የምክር ቤት አባልና የህዝብ ደህንነት ሚኒስትር ዋንግ ዚያኦሆንግ…
Read More » -
አብይ አህመድ የፕሪቶሪያ ስምምነት ማስፈጸሚያ ድርድር እንዳይጀመር ዋነኛ እንቅፋት መሆናቸውን አፍሪካ ኢንተለጀንስ ዘግቧል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/11/2017፡ አፍሪካ ኢንተለጀንስ ዛሬ እንደዘገበው የቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የፕሪቶሪያ ስምምነት ተደራዳሪዎች በድጋሚ እንዲገናኙ ቢፈልጉም በአቢይ አህመድ…
Read More » -
ሶማሊያ የግብፅ ጦር በማስፈር በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለመፍጠር ያቀደችውን ዕቅድ በጌዲኦ ውጥረት እንደፈጠረ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ቪላ ሶማሊያ የግብፅ ወታደሮችን ለማሰማራት በጌዲኦ ክልል ወታደራዊ ሰፈር ለማቋቋም ቅድሚያ ሰጥታ እየሰራች ነው በማለት በርካታ ሶማሊያዊያን…
Read More » -
“ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ገፅቷ እያበላሸች ነው” ስትል ግብፅ ዛተች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የግብፅ የውሃና መስኖ ሚኒስትር ዶ/ር ሃኒ ሰዊላም ከኤምቢሲ አረቢያ ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ “የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ…
Read More » -
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ እና የግብፁ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙስጣፋ መደቡሊ በብራዚል መነጋገራቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በአለም ላይ ወቅታዊ ትኩረት የተሰጠው የ2025 የBRICS አባል አገራት ስብሰባ በብራዚል ሪዮ ዲጀኔሪዮ ከተማ ለሁለት ቀናት ተካሂደዋል፡፡…
Read More » -
ፕሬዚደንት ትራምፕ 5 የአፍሪካ መሪዎች በዋይት ሀውስ እንደተቀመጡ ማዕድናቸውን እንደጠየቁዋቸው ታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አሜሪካ የሚያስፈልጋት ዘይት፣ ወርቅ፣ የብረት ማዕድን፣ ማንጋኒዝ እና የመሳሰሉት ነው ሲሉም መሪዎችን ተናግርዋቸዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ…
Read More »