ኢትዮጵያ
-
በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 8 ቢሊየን ገደማ ችግኞች እንደሚተከሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ገለፁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/11/2017፡ የ2017 የአርንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ በመላው ኢትዮጵያ እየተካሄደ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “በዘንድሮው…
Read More » -
ስምረት ፓርቲ በመቀሌ ከተማ የሚገኘው ጽህፈት ቤቱ በታጣቂዎች መፍረሱ ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/11/2017፡ “በፓርቲው ዋና ፅህፈት ቤት የሚፈፀመውን ህገወጥ ድርጊት ሁሉም ሊያወግዘው ይገባል” ሲል ፓርቲው በፌስቡክ ገጹ በላከው መግለጫ አስታውቋል።…
Read More » -
የኢትዮጵያ ብር ወደ 174 የአሜሪካን ዶላር መውረዱ ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/11/2017፡ የኢትዮጵያ ብር በትይዩ ገበያ ከዶላር ጋር ሲነጻጸር ወደ አዲስ ሪከርድ ወርዷል። የአሜሪካ ዶላር በጥቁር ገበያ በ174 አካባቢ…
Read More » -
ከአመታት ጥረት በኋላ የአል ማክቱም በጎ አድራጎት ድርጅት በኢትዮጵያ ያለውን ተልዕኮ አጠናቆ የትምህርት ተቋሙን ለሚመለከተው አካል ማስረከቡ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/11/2017፡ በኦሮሚያ ክልል (ቡርቃ ዋዮ) እና በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በካራ ቆሬ ከተማ ዙሪያ ትምህርት ቤቶችን ያስገነባው…
Read More » -
“በመንግስት ላይ ተገቢውን ጫና ለመፍጠር ለምናደርገው ትግል መራጩ ህዝብ ከጎናችን ሊቆም የገባል” ሲል የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ኮክስ ጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኮከስ፤ በአገራችን ያንዣበበው አደጋ ለመቀልበስ ዘላቂ ሠላም እንዲሰፍንና መጪው ምርጫ ነጻ፣ ዲሞክራሲያዊና ተዓማኒ ይሆን…
Read More » -
ለአንድ ሳምንት ተዘግቶ የቆየውን የደቡብ ትግራይ ዞን አስተዳደር ስራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 22/11/2017፡ የዞኑን አስተዳደር አመራሮች የመቀየር ስራ መጀመሩን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሌተና ጄኔራል ታደሰ ወረደ ማስታወቃቸውን ተከትሎ በዞኑ ከፍተኛ…
Read More » -
በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ የትጥቅ ትግል ለመጀመር ወደ ኤርትራ የገቡ አሉ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ በሀገራዊ ምክክሩ ከተሳተፉ አመራሮች ውስጥ በአፋር ክልል የካቢኔ አባላት፣ የክልሉ ምክር ቤት አባላት እና የፀጥታ አካላት ጭምር…
Read More » -
የትግራይ ክልል አመራሮችና ፓለቲከኞች አሁንም በፍፁም ትዕግስትና ቻይነት የተጀመረውን ሰላም እንዲያፀኑና ከዳር እንዲያደርሱ ተማፅኖ ቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/11/2017፡ ከኢትዮጵያ 12 ክልሎች እና ሁለት ከተማ መስተዳደሮች የተውጣጡ ከ50 በላይ የሚሆኑ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎች እና ነጋዴዎች…
Read More » -
የፌደራል ፖሊስ አስጠነቀቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/11/2017፡ “በማህበራዊ ሚዲያ ሀገሪቱን የብጥብጥና የሁከት ማዕከል ለማድረግ በሚዲያ ዘመቻ በሚያካሄዱ ሰዎች ላይ የተጠናከረ ኦፕሬሸን ይካሄዳል” ሲል የፌደራል…
Read More » -
የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ላይ የተለቀቀው መረጃ “ወደ ጠላት በኮበለለ የኮሚኒኬሽን ባለሙያ” የተሰራጨ ነው ሲል አስተባበለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/11/2017፡ የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ላይ የተለቀቀው መረጃ “ወደ ጠላት በኮበለለ የኮሚኒኬሽን ባለሙያ” የተሰራጨ ነው…
Read More »