አፍሪካ
-
በኤርትራ መንግስት በቀይ ባህር ዓፋር ህዝቦች እየደረሰ ያለው ሰቆቋ የዓለም ማህበረሰብ በአስቸኳይ እንዲደርስለት አርሳዶ የተሰኘ ድርጅት ጥሪ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 15/11/2017፡ የቀይ ባህር አፋር ዲሞክራሲያዊ ድርጅት/አርሳዶ ይህንን አስቸኳይ ጥሪ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ የኤርትራ መንግስት በዳንካሊያ ክልል በአፋር ህዝብ…
Read More » -
ባለስልጣኑ ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ንግግር ምላሽ ሰጡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/11/2017፡ የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ በማህበራዊ ትስስራቸው ባጋሩት ፅሑፍ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቅ ቅዳሜ ዕለት ስለ…
Read More » -
የሱዳኑ የሉአላዊ ምክርቤት ፕሬዝዳንት ጄነራል አብዱልፈታህ አልቡርሀን የሱዳን ጦርነት ከተጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በካርቱም አውሮፕላን ማረፊያ ማረፋቸው ተገልጿል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/11/2017፡ የሱዳኑ ወታደራዊ መሪ ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን ጦርነቱ ከተጀመረበት እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 2023 ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሬዚዳንቱን አይሮፕላን…
Read More » -
የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት በሱዳኑ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል ማዕቀብ ጣለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/11/2017፡ ምክር ቤቱ በግለሰቦች እና ተቋማት ላይ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እና የሀገሪቱን ሰላም፣ መረጋጋት እና ደህንነት አደጋ…
Read More » -
በሱዳን የሰብአዊ መብት ጥሰት ተባብሰዋል፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/11/2017፡ በሱዳን በሳምንቱ መጨረሻ በሰሜን ኮርዶፋን ግዛት በራ አካባቢ በደረሰ ጥቃት 35 ህጻናት እና ሁለት ነፍሰ ጡር ሴቶችን…
Read More » -
ብርጌድ ንሀመዱ ዋና ፅህፈት ቤቱን በአሜሪካ አደረገ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/11/2017፡ በውጭ አገር የሚገኙ ኤርትራዊያንን ያቀፈውና ራሱን ብርጌድ ንሀመዱ ብሎ የሚጠራው ቡድን ዋና ፅህፈት ቤቱን በአሜሪካ ማድረጉን አፍሪካን…
Read More » -
ሊቢያ የአፍሪካ ኢንተሌጀንስ እና ደህንነት አገልግሎት ጉባኤን በነሐሴ መጨረሻ ለማስተናገድ ዝግጅቷን ማጠናቀቅዋ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ ሊቢያ በቤንጋዚ ትልቅ ዝግጅት እያስተናገደች መሆንዋም ተጠቁሟል። የአፍሪካ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ኮሚቴ ስብሰባ ከነሐሴ 20 እስከ…
Read More » -
82 የአይ ኤስ አይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/11/2017፡ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 82 የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን…
Read More » -
ኬንያ ከሶማሊያ እና ሊቢያ በስተቀር ለአፍሪካውያን አኑራው የነበረው የቪዛ ህጎችን እንዳነሳች ገለፀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ኬንያ ከሶማሊያ እና ሊቢያ በስተቀር ለሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች እንዲሁም ለአብዛኞቹ የካሪቢያን ሀገራት የቪዛ መስፈርቶችን በይፋ እንዳነሳች…
Read More » -
ከ12 ሺሕ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ::
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ሐሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት በሕገ-ወጥ መንገድ ሀገር ውስጥ ገብተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ12 ሺሕ 127 በላይ የውጭ ሀገር ዜግነት…
Read More »