አፍሪካ
-
የ ሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት በቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያዎች የታቀደውን የኢንተርኔት ዋጋ ጭማሪ በመቀልበስ ታቅዶ የነበረውን ህዝባዊ ተቃውሞ አስቆሙ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/12/2017፡ የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን መሐመድ አብዱላሂ (ዒሮ) በቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያዎች በቴሌሶም እና በሶምቴል የኢንተርኔት አገልግሎት ዋጋን በእጥፍ ለመጨመር…
Read More » -
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የሶማሊላንድን የሀገርነት እውቅና ጥያቄ እንደሚያውቁና ውይይት መኖሩንም ገለጹ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/12/2017፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአዘርባጃን እና ከአርሜኒያ መሪዎች ጋር በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፣ የሶማሊላንድን ዓለም አቀፍ ዕውቅና…
Read More » -
በማቀዝቀዣ መኪና ውስጥ ተደብቀው እንግሊዝ ለመግባት የሞከሩ 15 ኤርትራዊያን ህይወታቸው አደጋ ውስጥ መግባቱ ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/12/2017፡ መኪናው ቀዝቃዛ አትክልቶችን ጭኖ ከሰሜናዊ ፈረንሳይ ተነስቶ ወደ እንግሊዝ እየተጓዘ እንደነበር ተገልጿል፡፡ በጉዞው መሀል ላይ ግን የሰዎችን…
Read More » -
የሽብር ቡድኑ አልሸባብ በሶማሊያ ያለውን ይዞታ እያሰፋ መምጣቱ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/12/2017፡ አልሸባብ ከ60% በላይ የሚሆነውን የሂርበሪክ ግዛት በመቆጣጠር የግዛቱ ሚኒስትሮች ከከተሟ ጁሀር ወጥቶ ከሞቃዲሾ እንዲሰሩ እንዳስገደዳቸዎ ባይደዋ ኦንላይን…
Read More » -
የኮሎምቢያ ፕሬዝዳንት ሱዳን ውስጥ ህጻናትን ወታደር እያሰለጠኑ ነው በተባሉት ቅጥረኞች ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ ቃል ገቡ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/12/2017፡ በሱዳን ጦርነት ውስጥ የቅጥረኞች ተሳትፎ እያደጉ መሄዳቸው የኮሎምቢያው ፕሬዝዳንት ጉስታቮ ፔትሮ በዳርፉር የህጻናት ወታደሮችን እያሰለጠኑ ነው በተባሉት…
Read More » -
የሱዳን ፍርድ ቤት የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይልን መሪ በዘር ማጥፋት ወንጀል መክሰሱን ታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/11/2017፡ የሱዳን የጸረ-ሽብር ፍርድ ቤት የምዕራብ ዳርፉር የቀድሞ አስተዳዳሪ የነበሩት ካሚስ አብደላህ አብካርን በመግደላቸው የፈጣን ድጋፍ ሃይሎች መሪን፣…
Read More » -
በአፍሪካ ቀንድ አዲስ ጦርነትን መከላከል የምትችለው አሜሪካ ብቻ ናት ሲል foreign affairs ዘገበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/11/2017፡ ባለፉት 20 ወራት ውስጥ፣ በመካከለኛው ምስራቅ በርካታ ጦርነቶች ሲቀሰቀሱ፣ የቀይ ባህር ደቡባዊ ጫፍ የአለም አቀፍ ስጋት ምንጭ…
Read More » -
የሱዳን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል የውጭ ሐይሎች ቀጥሮ እያዋጋ እንደሆነ የሱዳን ሰራዊት አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/11/2017፡ በታጣቂ ሐይሉ ቁጥጥር ስር የሚገኘውን የዳርፉርን ካምፕ ለኮሎምቢያውያን ቅጥረኞች እንደሰጠም ታውቋል። ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይሉ አካባቢውን ከተቆጣጠረ…
Read More » -
የአፍሪካ ሕብረት የሶማሊያ ሰላም አስከባሪ ጧር በደቡብ ሶማሊያ ውስጥ ከ50 በላይ የአል-ሸባብ ተዋጊዎችን መግደሉን ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/11/2017፡ በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልእኮ እሁድ እለት እንዳረጋገጠው በሶማሊያ መንግስት ሃይሎች የሚደገፈው ወታደሮቹ ባለፈው…
Read More » -
የኢትዮጵያ መንግስት ሊወረኝ በሱዳን በኩል እየመጣብኝ ነው ሲል የኤርትራ መንግስት ክስ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/11/2017፡ የኢትዮጵያ መንግስት በሱዳንና ሑመራ በኩል የጦር መሳሪያ እያንቀሳቀሰ እንደሆነም ሻዕቢያ በልሳናቱ በኩል እያስተጋባ ነው። የብልፅግና ስርዓተ ኢትዮጵያ…
Read More »