አፍሪካ
-
በአፍሪካ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚመሩ የሳይበር ጥቃቶች እየጨመሩ መምጣታቸውን አንድ ሪፖርት መለከተ።
ኢትዮሞኒር፡ 15/03/2018፡- አፍሪካ በሰው ሰራሽ አስተውሎት እና በተፋጠነ ዲጂታላይዜሽን የተነሳ የሚፈፀሙባት የሳይበር ጥቃቶች በከፍተኛ ፍጥነት እየተባባሱ መምጣታቸውን ቼክ ፖይንት ሶፍትዌር…
Read More » -
“የናንተ ወረቀት ተቀባይነት የለውም ብለን ነገረናቸዋል” ሲሉ የሱዳኑ ጄነራል አልቡርሃን ተናገሩ።
ኢትዮሞኒር፡ 15/03/2018፡- ጄኔራል አልብሩሀን በአሜሪካ የቀረበውን የሰላም ስምምነት ምክረ ሐሳብ እንደማይቀበሉትና በጦርነቱ እንደሚቀጥሉበት አስታውቀዋል፡፡ የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል…
Read More » -
“የተለያዩ ስጋቶች” እያጋጠሙት ያሉት የአፍሪካ ህብረት፣ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት እና ሰላምን ለማስፈን አምስት ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች እንዳሉት አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/03/2018፡- የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና ደህንነት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዴው የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ ግጭቶችን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና ለመፍታት…
Read More » -
አሜሪካ የሱዳኑን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል እያስታጠቀች ያለችውን አገር ማን እንደሆነ ታውቃለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ መንግስታቸው የሱዳንን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎችን መሳሪያ የሚያቀርበው ማን እንደሆነ ያውቃል እና…
Read More » -
ጄኔራል አልብሩሀን ለተኩስ አቁም 4 ቅድመ ሁኔታዎችን ማቅረባቸው ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- በአሜሪካ፣ በሳኡዲ አረቢያ፣ በዩናይትድ አረብ ኤመሬትስና በግብፅ አማካኝነት እየተካሄደ ያለው ይህ ጥረት ምክረ ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን በዚህም…
Read More » -
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፈጣን የድጋፍ ኃይሎች ተግባር የሱዳንን የሰላም ጥረት እንደሚያዳክም አስጠንቅቀዋል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/03/2018፡-የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎች በተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት እና የፖለቲካ ዝግጅቶችን ለማድረግ ቢስማማም በተግባር…
Read More » -
የኤርትራ መንግስት በዜጎቹ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈፀመ ነው ሲል ዓለም አቀፉ ድርጅት ጄኖሳይድ ዎች አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/03/2018፡- ጄኖሳይድ ዎች የተሰኘ ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው ሪፖርት እንዳመለከተዉ የኤርትራ ስርዓት ሰብአዊ እና ዴሞክራሲያዊ…
Read More » -
ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሱዳን እየተፈጸመ ያለውን “አሰቃቂ ግፍ” ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/03/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ፣ በሱዳን ኤል-ፋሸር እየተፈጸመ ያለውን “አሰቃቂ ግፍ” ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ በማሳሰብ፤…
Read More » -
ቁልፍ የአልሻባብ መሪ እንደተገደለ ተዘገበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/03/2018፡- በሶማሊያ በተደረገ ወታደራዊ ዘመቻ ሶስት ከፍተኛ የአልሻባብ አሸባሪ ቡድን መሪዎች መግደሉን የሞቃዲሾ መንግስት አስታወቀ ። ከተገደሉት መካከል…
Read More » -
“የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አስታራቂ መሆን አትችልም” ስትል ሱዳን አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የሱዳን የተኩስ አቁም ድርድር፤ ሱዳን ቱርክ እና ኳታር በአገሯ የተከሰተውን የእርስ በርስ ጦርነት ለመፍታት አስታራቂዎች መሆናቸውን አስታውቃለች…
Read More »