አፍሪካ
-
የሱዳንን ሰላም ለማስቀጠል የአሜሪካ እና የሳዑዲ ባለስልጣናት በካይሮ እና ሮም መወያየታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/02/2018፡- የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ወደ ካይሮ ከጎበኙ ከ 24 ሰአታት ባነሰ…
Read More » -
አል ሲሲ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ትራምፕ ለተጫወቱት ሚና የግብፅን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ሊሰጧቸው ነው ተባለ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- የግብፁ ፕሬዝደንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጋዛ ሰላምን በማስፈንና ጦርነቱን በማስቆም ረገድ ላሳዩት…
Read More » -
የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ሐይል ከኤል ፋሸር የሚሸሹ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎችን በስለላ ክስ ማሰሩን ምንጮች ገለጹ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- የሱዳን የፈጣን ድጋፍ ሃይሎች በሰሜን ዳርፉር ኤል ፋሸር ከተማ ሲሸሹ የነበሩት በደርዘን የሚቆጠሩ ሲቪሎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን…
Read More » -
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን በማዳጋስካር ያለውን ሁኔታ በተረጋጋ መንፈስ እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ በማዳጋስካር ሪፐብሊክ ውስጥ በጦር ሠራዊቱ ውስጥ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እና በአንታናናሪቮ…
Read More » -
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል በኤል ፋሸር በሲቪሎች ላይ ለሚያደርሰው ጥቃት ተጠያቂነት ጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤል ፋሸር፣ ሰሜን ዳርፉር በፈጣን ድጋፍ ሃይሎች ተፈፅሟል የተባለውን “ተደጋጋሚ እና ሆን ተብሎ” በሰላማዊ…
Read More » -
የሱዳን ጦር በኤል ፋሸር ዋና ዋና ቦታዎችን ከፈጣን ድጋፍ ሰጪው ሐይል መልሶ መቆጣጠሩን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- የሱዳን ጦር በመግለጫው እንዳስታወቀው በኤል ፋሸር ታጣቂ ሐይሉ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ጥቃት ፈፅሞ በሰው እና በመሳሪያዎች ላይ…
Read More » -
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የሱዳንን መርማሪ ቡድን ቆይታ ለአንድ አመት አራዘመ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በሱዳን ያለውን የምርመራ ተልዕኮ ለአንድ አመት እንዲራዘም ድምጽ ሰጥቷል። የገለልተኛ…
Read More » -
ዓለማቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት አይ ሲ ሲ በሱዳን ዳርፉር የጦር እና በሰብአዊነት ላይ ለተፈጸመ ወንጀል የተተከሰሱትን የሚሊሻ መሪ አሊ ሙሐመድ አሊ አብዱልራህማን የጥፋተኝነት ብይን ሰጠ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- ኖም ዲ ጉኤሬ አሊ ኩሻይብ በሚል ቅጽል ስማቸው የሚታወቁት አብዱልራህማን በአ.አ.አ ከ2003 እስከ 2004 ግድያ እና አስገድዶ…
Read More » -
የውጭ ቅጥረኞች የሱዳኑ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል ሲደግፉ የሚያሳይ ምስል ወጣ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/01/2018፡- በየተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የሚደገፉ መሆናቸው የተነገረላቸው፡ የውጭ ሐይሎች በኤል ፋሸር ከተማ በጦርነቱ የተጎዱ የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ማሊሻዎች…
Read More » -
ሶማሌላንድ እና ፑንትላንድ በደህንነት እና የድንበር ተሻጋሪ ንግዶች ለማጠናከር ስምምነት በናይሮቢ መፈራረማቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/01/2018፡- እ.አ.አ. ከጥቅምት 4 – 5 ከረጅም ዓመታት በኃላ ፊት ለፊት የተገናኙት መሪዎቹ የሶማሊላንድ እና ፑንትላንድ የጋራ የደህንነት…
Read More »