ፖለቲካ
-
ትራምፕ የቡድን 7 ጉባዔ ሳይጠናቀቅ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተነገረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/10/2017፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ የተፈጠረውን ውጥረት ለመከታተል ሲሉ፤ የቡድን 7 (G7) ጉባዔ ሳይጠናቀቅ ወደሀገራቸው መመለሳቸው…
Read More » -
ኤርትራ የኮንሰንትሬሽን ማእከል ሆናለች ሲል የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት አመለከተ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/10/2017፡ በኤርትራ የሰብአዊ መብት ሁኔታ ልዩ ራፖርተር መሀመድ አብደልሰላም ባቢከር “የኤርትራ ህዝብ መብት የመደራደር ወይም የፖለቲካ ምቾት ጉዳይ…
Read More » -
ኢራን ቴሌቪዥን ጣቢያ ተመታ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/10/2017፡ የኢራን ብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ በሚሳኤል ተመታ፡፡ የእስራኤል ሀይሎች ትላንት በፈፀሙት ጥቃት የኢስላሚክ ሪፐብሊክ…
Read More » -
እስራኤል የኢራን ጠቅላይ መሪ ለመግደል ያቀደችውን ዕቅድ አሜሪካ ውድቅ እንዳደረገችው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/10/2017፡ ፎክስ ኒወስ ኔታኒያሁን ስለ ሮይተርስ ዘገባው ሲጠየቃቸው በሰጡት ምላሽ “በፍፁም ያልተከሰቱ ብዙ የውሸት ዘገባዎች አሉ እና ወደዚያ…
Read More » -
“ኢራን ለእስራኤል የምትሰጠውን ግብረ መልስ ልታቁም እንደምትችል አስታወቀች::
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/10/2017፡ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንደገለፀው “እስራኤል ጥቃቷን ካቆመች የእኛ ምላሽም ይቆማል” ብሏል፡፡ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ…
Read More » -
የኢትዮ ሞኒተር ትንታኔ: የእስራኤል የድሮን መንጋ ብኢራን ሰማይ ላይ!
ኢትዮ ሞኒተር፡ 06/10/2017: “እስራኤል የምትፀፀትበትን የአጸፋ ምላሽ እናደርጋለን” የኢራን አብዮታዊ ዘብ “የoperation rising lion/የአንበሳ መንሰራራት ዘመቻ ተጠናክሮ ይቀጥላል። የእስራኤሉ ጠቅላይ…
Read More » -
የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ካውከስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሂደት መሠረታዊ ጉድለት እንዳለበት እና በሚቀጥለው ዓመት ነፃ እና ፍትሃዊ ምርጫ ለማካሄድ ሁኔታዎች ምቹ አይደሉም ሲል አሳሰበ።
ኢትዮ ሞኒተር: 05/10/2017: ምክር ቤቱ ጠንከር ያለ ትችት በሰጠበት መግለጫው የብሔራዊ ውይይት ኮሚሽኑን እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ነጻነታቸው የጎደለው…
Read More » -
የሱዳኑ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል ከግብፅ እና ሊቢያ ጋር የሚያዋስነውን ቁልፍ ቦታ መያዙን ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር: 05/10/2017: የሱዳን ፈጣን ድጋፍ ሰጭ ሃይሎች (RSF) ትላንት እንደገለፁት ተዋጊዎቻቸው ከግብፅ እና ከሊቢያ ጋር በሚያዋስኑት ድንበር ላይ የሚገኘውን ስትራቴጂካዊ…
Read More » -
የኡጋንዳ መንግስት ለኤርትራውያን የፖለቲካ ጥገኝነት ከለከለ።
ኢትዮ ሞኒተር: 04/10/2017: የአፍሪካ ኢንተለጀንስ ድረ-ገጽ እንደዘገበው የኡጋንዳ መንግስት እገዳውን የጣለው ህገ-ወጥ የሰዎች እና የገንዘብ ዝውውርን ለመግታት ነው። ኤርትራዊያን ወደ…
Read More » -
ሱዳን የሊቢያን ሃይል በድንበሬን ጥቃት ፈፀመ ስትል ከሰሰች።
ኢትዮ ሞኒተር: 04/10/2017: የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ ‘ጥቃትን እየደገፈች ነው’ ስትልም ወቅሳለች። የሱዳን መንግስት የሊቢያን ወታደራዊ አዛዥ ካሊፋ ሃፍታርን የፈጣን ድጋፍ…
Read More »