ፖለቲካ
-
በኢትዮጵያ ባለፉት 15 ቀናት ብቻ 89 ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮሞኒተር፡ 20/10/2017፡ ኢትዮጵያን ፒስ ኦብዘርቫቶሪ ባወጣው አዲስ ሪፖርት ባለፉት 15 ቀናት በኢትዮጵያ ውስጥ 38 ፖለቲካዊ ግጭቶች መከሰታቸውን ያሳያል፡፡ በሪፖርቱ ይህ…
Read More » -
የኔቶ አባላት የመከላከያ ወጪያቸዉን ለማሳደግ ተስማሙ፡፡
ኢትዮሞኒተር፡ 19/10/2017፡ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሃገራት ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርታቸዉ 5 በመቶውን ለማዋጣት ተስማሙ። የሰሜን አትላንቲክ…
Read More » -
የጅምላ መቃብሮች ተገኙ
ኢትዮ ሞኒተር: 16/10/2017: ትንታኔ ዜና የሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት እንደ ዋዛ ሁለት ዓመት አለፈው። በዚህ ሁለት ዓመት “ያልተነገረ እንጂ…
Read More » -
”የኮታ ፖለቲካ አይሰራም” ጠቅላይ ሚኒስትሩ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/10/2017፡ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር “የተስፋ መንግሥት” ያሉትን አደረጃጀት ይፋ አደረጉ። ከዚህ በፊት የነበረው የፖለቲካ ኮታ ውድቅ አድርጎታል። የሱዳን…
Read More » -
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአሜሪካው ማሪን ኮርፕስ ጄነራልና የአፍሪኮም አዛዥ ጋር መወያየታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/10/2017፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ማሪን ኮርፕስ ጄነራልና የአፍሪኮም አዛዥ ከሆኑት ጄነራል ማይክል ላንግሌይ ጋር በዛሬው…
Read More » -
እስራኤል ጦርነቱ መቋቋም አቃታት?
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/10/2017፡ እስራኤል የሚደረግላት ሁሉም ድጋፍ እንደምትቀበል አስታወቀች። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ” እንደሚወስኑ በመግለፅ ዩናይትድ ስቴትስ…
Read More » -
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር ተወያዩ
ኢትዮ ሞኒተር፡12/10/2017፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ትላንት ረቡዕ ሰኔ 11 ቀን ከተለያዩ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር መወያየታቸውን አስታወቁ። ይሁን…
Read More » -
እስራኤልና ኢራን ተኩስ ያቁሙ – ተመደ
ኢትዮ ሞኒተር፡12/10/2017፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እስራኤል እና ኢራን በ’አፋጣኝ’ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ እንዲደረሱ አሳሰበ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሓፊ…
Read More » -
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በቅርብ ጊዜ የተመሰረተውን ስምረት ፓርቲን በትግራይ ክልል እንዲንቀሳቀስ ትእዛዝ ሰጠ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/10/2017፡ ምርጫ ቦርዱ ለጊዝያዊ አስተዳደሩ በፃፈው ደብዳቤ ፓርቲው በትግራይ ክልል ውስጥ በሁሉም ዞኖች፣ ወረዳዎች፣ ከተሞችና ቀበሌዎች ተንቀሳቅሶ አባላትን…
Read More » -
ህወሓት የአፍሪካ ሕብረት አስቸኳይ መድረኽ እንዲጠራ ጥሪ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/10/2017፡ የኢትዮጵያ መንግስት የትግራይ ግዛት የወረረውን ሃይል በአስቸኳይ እንዲያስወጣም ጠይቋል። ህወሓት ባወጣው ሳምንታዊ መግለጫ ላለፉት አመታት በትዕግስት ሲጠባበቅ…
Read More »