ዲፕሎማሲ
-
ሶማሊያ የግብፅ ጦር በማስፈር በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለመፍጠር ያቀደችውን ዕቅድ በጌዲኦ ውጥረት እንደፈጠረ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ቪላ ሶማሊያ የግብፅ ወታደሮችን ለማሰማራት በጌዲኦ ክልል ወታደራዊ ሰፈር ለማቋቋም ቅድሚያ ሰጥታ እየሰራች ነው በማለት በርካታ ሶማሊያዊያን…
Read More » -
“ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ገፅቷ እያበላሸች ነው” ስትል ግብፅ ዛተች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የግብፅ የውሃና መስኖ ሚኒስትር ዶ/ር ሃኒ ሰዊላም ከኤምቢሲ አረቢያ ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ “የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ…
Read More » -
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ እና የግብፁ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙስጣፋ መደቡሊ በብራዚል መነጋገራቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በአለም ላይ ወቅታዊ ትኩረት የተሰጠው የ2025 የBRICS አባል አገራት ስብሰባ በብራዚል ሪዮ ዲጀኔሪዮ ከተማ ለሁለት ቀናት ተካሂደዋል፡፡…
Read More » -
ፕሬዚደንት ትራምፕ 5 የአፍሪካ መሪዎች በዋይት ሀውስ እንደተቀመጡ ማዕድናቸውን እንደጠየቁዋቸው ታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አሜሪካ የሚያስፈልጋት ዘይት፣ ወርቅ፣ የብረት ማዕድን፣ ማንጋኒዝ እና የመሳሰሉት ነው ሲሉም መሪዎችን ተናግርዋቸዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ…
Read More » -
ኢትዮጵያና ሶማሊያ የጀመሩት ድርድር መቋረጡ ተዘገበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አፍሪካን ኢንተለጀንስ ትናንት ባሰራጨው ዘገባ እንዳመለከተው በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ተከትሎ ቱርክ የሽምግልና ሚና መጫወቷን ይታወሳል፡፡…
Read More » -
በቪዛ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የውጪ ዜጎች ከተሰጣቸው ቀነ ገደብ ካሳለፉ እንደሚቀጡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው በቪዛ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የየትኛውም ሀገር ዜጎች ከተሰጣቸው ቀነ ገደብ…
Read More » -
ኔታኒያሁ እና ትራምፕ በሁለተኛ ቀናቸው ምን አወሩ?
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ጠቅላይ ሚኒስትር እስራኤል ቤንያሚን ኔታንያሁ ተጋቾች በሚመለሱበት ዙሪያ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት እንደተወያዩ አስታወቁ። “ዛሬ ከፕሬዚዳንት ትራምፕ ጋር በዋይት…
Read More » -
ግብፅ ኢትዮጵያ የባህር በር እንዳታገኝ እንደምትሰራ አስታወቀች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/11/2017: የግብፅ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አል ሲሲ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ መሓሙድ ባስተናገዱበት ወቅት ግብፅ ኢትዮጵያ የቀይ ባህርን ለማግኘት…
Read More » -
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ግብፅ መግባታቸው ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀሙድ የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲን ግብዣ ተከትሎ የሁለትዮሽ ውይይት ለማድረግ ግብጽ…
Read More » -
10 ሀገራት የብሪክስ አጋር ሀገር ሆነው ተቀላቀሉ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ከተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የተወጣጡ 10 ሀገራት ለብሪክስ እንደ አጋር ሀገር ሆነው መቀላቀላቸው ተገልፀዋል። ናይጀርያና ኡጋንዳ ከአፍሪካ ብሪክስን…
Read More »