ዲፕሎማሲ
-
ፕሬዚደንት ትራምፕ 5 የአፍሪካ መሪዎች በዋይት ሀውስ እንደተቀመጡ ማዕድናቸውን እንደጠየቁዋቸው ታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አሜሪካ የሚያስፈልጋት ዘይት፣ ወርቅ፣ የብረት ማዕድን፣ ማንጋኒዝ እና የመሳሰሉት ነው ሲሉም መሪዎችን ተናግርዋቸዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ…
Read More » -
ኢትዮጵያና ሶማሊያ የጀመሩት ድርድር መቋረጡ ተዘገበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አፍሪካን ኢንተለጀንስ ትናንት ባሰራጨው ዘገባ እንዳመለከተው በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ተከትሎ ቱርክ የሽምግልና ሚና መጫወቷን ይታወሳል፡፡…
Read More » -
በቪዛ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የውጪ ዜጎች ከተሰጣቸው ቀነ ገደብ ካሳለፉ እንደሚቀጡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው በቪዛ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የየትኛውም ሀገር ዜጎች ከተሰጣቸው ቀነ ገደብ…
Read More » -
ኔታኒያሁ እና ትራምፕ በሁለተኛ ቀናቸው ምን አወሩ?
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ጠቅላይ ሚኒስትር እስራኤል ቤንያሚን ኔታንያሁ ተጋቾች በሚመለሱበት ዙሪያ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት እንደተወያዩ አስታወቁ። “ዛሬ ከፕሬዚዳንት ትራምፕ ጋር በዋይት…
Read More » -
ግብፅ ኢትዮጵያ የባህር በር እንዳታገኝ እንደምትሰራ አስታወቀች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/11/2017: የግብፅ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አል ሲሲ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ መሓሙድ ባስተናገዱበት ወቅት ግብፅ ኢትዮጵያ የቀይ ባህርን ለማግኘት…
Read More » -
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ግብፅ መግባታቸው ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀሙድ የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲን ግብዣ ተከትሎ የሁለትዮሽ ውይይት ለማድረግ ግብጽ…
Read More » -
10 ሀገራት የብሪክስ አጋር ሀገር ሆነው ተቀላቀሉ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ከተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የተወጣጡ 10 ሀገራት ለብሪክስ እንደ አጋር ሀገር ሆነው መቀላቀላቸው ተገልፀዋል። ናይጀርያና ኡጋንዳ ከአፍሪካ ብሪክስን…
Read More » -
ቻይና ንግድን እና ኢንቨስትመንትን ከኢትዮጵያ ጋር ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗ ገለፀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ከፍተኛ ጥራት ያለው የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብር ዋና ፕሮጀክት የሆነውን የአዲስ አበባ ጅቡቲ የባቡር መስመር ዘላቂ ልማት…
Read More » -
ፕሬዝደንት ትራምፕ ከ5 የአፍሪካ አገራት መሪዎች ጋር ስብሰባ ሊያደርጉ ነው ተባለ፡፡
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከ5 የአፍሪካ አገራት ጋር ስብሰባ ሊቀመጡ መሆኑን አስታወቋል፡፡ ይህ ስብሰባ በኋይት ሀውስ የሚደረግ ሲሆን ለ2…
Read More » -
የኢትዮጵያ መንግስት ለአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደብዳቤ መፃፉ ታወቀ።
ኢትዮሞኒተር፡ 27/10/2017፡ የኢትዮጵያ መንግስት በቅርቡ ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በጻፈው ደብዳቤ የኤርትራ መንግስትን በጦርነት ቀስቃሽነት እና በግዛት ጥሰት…
Read More »