ኢትዮጵያ
-
“ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ገፅቷ እያበላሸች ነው” ስትል ግብፅ ዛተች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የግብፅ የውሃና መስኖ ሚኒስትር ዶ/ር ሃኒ ሰዊላም ከኤምቢሲ አረቢያ ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ “የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ…
Read More » -
አርሳዶ የተሰኘው የቀይ ባህር ህዝቦች ድርጅት ‘’ራስን በራስ መወሰን እስከ መገንጠል’’ የሚል የፖለቲካ መፈክር ይዞ እየታገለ መሆኑን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አርሳዶ ከቀይ ባህር አፋር ህዝብ ጋር በሰመራ ከተማ ባደረገው ውይይት የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኢብራሂም ሀሮን የአስመራው ፋሽስታዊ…
Read More » -
አንጋፋው ጋዜጠኛ ታሰ ሚዛን ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የሚድያ ዳሰሳ በማቅረብ ያታወቅ የነበረው ታደሰ ሚዛን ባደረበት ህመም ከዚህ ዓለም መለየቱ ተሰምተዋል፡፡ በ1963 በትግራይ…
Read More » -
ከትግራይ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሽማግሌ ሊላክ ነው፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የትግራይን የሰላም ፍላጎት ለማስረዳት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ሽማግሌዎችን…
Read More » -
ኢትዮጵያና ሶማሊያ የጀመሩት ድርድር መቋረጡ ተዘገበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ አፍሪካን ኢንተለጀንስ ትናንት ባሰራጨው ዘገባ እንዳመለከተው በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ተከትሎ ቱርክ የሽምግልና ሚና መጫወቷን ይታወሳል፡፡…
Read More » -
አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን የምትሰጠውን ቪዛ ቆይታ ወደ ሦስት ወር እንዳሳጠረች ተገለፀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ለኢትዮጵያውያን የሚሰጠው ቪዛ የቆይታ ጊዜ ወደ ሦስት ወር ማጠሩን አስታውቀዋል። ኤምባሲው ዛሬ በኤክስ…
Read More » -
በቪዛ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የውጪ ዜጎች ከተሰጣቸው ቀነ ገደብ ካሳለፉ እንደሚቀጡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው በቪዛ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የየትኛውም ሀገር ዜጎች ከተሰጣቸው ቀነ ገደብ…
Read More » -
የአለም ባንክ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ “የማይታወቅ/unclassified” የሚል ምድብ ውስጥ ማስቀመጡን ታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ የአለም ባንክ የአለማችንን አገራት በሙሉ ያካተተ አዲስ የኢኮኖሚ ሪፖርት አውጥቷል፡፡ የሚቀጥለውን በጀት አመት ማለትም ከጁላይ 2025 እስከ…
Read More » -
በኦሮሞ የፖለቲካ ኃይሎች መካከል ሁሉን አቀፍ ድርድር ሊደረግ መሆኑ ተነገረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ይካሄዳል የተባለው ድርድር መንግሥትን፣ በትጥቅ ትግል ላይ ያሉ ቡድኖችን፣ እና በኦሮሞ ፖለቲካ የሚሳተፉ ሌሎች ኃይሎችን ያካተተ እንደሆነ…
Read More » -
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ ፓርቲ በምርጫ 2018 ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 30/1/2017፡ ኦፌኮ ከተመድ የውጭ መረጃ አሰባሳቢ ልዑክ ጋር በ2018 ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ የምርጫ ቦርድን እንደገና ማዋቀርን ጨምሮ…
Read More »