አፍሪካ
-
ዓለማቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት አይ ሲ ሲ በሱዳን ዳርፉር የጦር እና በሰብአዊነት ላይ ለተፈጸመ ወንጀል የተተከሰሱትን የሚሊሻ መሪ አሊ ሙሐመድ አሊ አብዱልራህማን የጥፋተኝነት ብይን ሰጠ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- ኖም ዲ ጉኤሬ አሊ ኩሻይብ በሚል ቅጽል ስማቸው የሚታወቁት አብዱልራህማን በአ.አ.አ ከ2003 እስከ 2004 ግድያ እና አስገድዶ…
Read More » -
የውጭ ቅጥረኞች የሱዳኑ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል ሲደግፉ የሚያሳይ ምስል ወጣ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/01/2018፡- በየተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የሚደገፉ መሆናቸው የተነገረላቸው፡ የውጭ ሐይሎች በኤል ፋሸር ከተማ በጦርነቱ የተጎዱ የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ማሊሻዎች…
Read More » -
ሶማሌላንድ እና ፑንትላንድ በደህንነት እና የድንበር ተሻጋሪ ንግዶች ለማጠናከር ስምምነት በናይሮቢ መፈራረማቸው ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/01/2018፡- እ.አ.አ. ከጥቅምት 4 – 5 ከረጅም ዓመታት በኃላ ፊት ለፊት የተገናኙት መሪዎቹ የሶማሊላንድ እና ፑንትላንድ የጋራ የደህንነት…
Read More » -
የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር በሶማሊያ እስር ቤት የደረሰውን የሽብር ጥቃት በጽኑ አወገዘ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/01/2018፡- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ፣ ጥቅምት 4 ቀን 2025 በአልሸባብ የተፈፀመውን የሽብር ጥቃት በዋና ከተማዋ…
Read More » -
የሶማሊያ እና ጁባላንድ መሪዎች ያደረጉት ውይይት ያለመስማማት ተቋጨ ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/01/2018፡- በሶማሊያ እና በጁባላንድ መሪ መካከል የጦፈ ግጭት ተከትሎ የኪስማዩ ድርድር ዛሬ እንደሚቀጥል ተገልጿል። ትላንት ምሽት በኪስማዩ በሚገኘው…
Read More » -
ባለፈው ወር በተከበበችው ዳርፉር ከተማ በትንሹ 91 ሰዎች መገደላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/01/2018፡- በሱዳን በተከበበችው ኤል ፋሸር ከተማ ባለፈው ወር በ10 ቀናት ብቻ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሃይሉ ወይም RSF ባደረሰው…
Read More » -
ታዋቂዎቹን የብሪታኒያ ዓለም አቀፍ ባንኮች ስታንዳርድ ቻርተርድ እና በርክሌይን ጨምሮ ጥቂት የማይባሉ የውጭ ባንኮች ከአፍሪካ እየወጡ መሆናቸውን ጥናት አመላከተ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/01/2018፡- ዋና መቀመጫውን በአሜሪካ ኒው ዮርክ ሰቨን የዓለም የንግድ ማዕከል ያደረገውና ከተመሰረተ 116 ዓመታትን ያስቆጠረው የሀገራትንና የኩባንያዎችን እዳና…
Read More » -
የጁባላንድ እና የፑንትላንድ ፕሬዝዳንቶች እና የተቃዋሚ ፎረም ቁልፍ አባላት መካከል በናይሮቢ ዝግ ስብሰባ እየተካሄደ ነው ተባለ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/01/2018፡- ውይይቱ በዋናነት፡ የሶማሊያ አጠቃላይ የፖለቲካ ሁኔታ፣ የፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ወደ ኪስማዮ ሊያደርገው የታቀደው ጉብኝት በተመለከተ ነው ተብሏል።…
Read More » -
ጅቡቲ በሶማሊያ ከአልሸባብ ጋር የምታደርገውን ጦርነት ለመደገፍ ተጨማሪ ጦር ልታሰማራ መሆኑ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/01/2018፡- ጅቡቲ በቀጣናው ሰላም እና ደኅንነት ውስጥ የረዥም ጊዜ ሚናዋን በማረጋገጥ የአልሸባብን የማያቋርጥ ስጋት ለመቋቋም ትላንት ተጨማሪ ወታደር…
Read More » -
ኤርትራ በባህር ተደራሽነት ሰበብ የሚደረግ የማስፋፋት አባዜ መቆም አለበት አለች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/01/2018፡- የኤርትራው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በጋራ ጥቅምና ስጋቶች ላይ…
Read More »