አፍሪካ
-
ግብፅ ወደ ሶማሊያ ጦር ለማሰማራት የመጨረሻ ያለችውን ዝግጅት ማድረግዋ ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡12/02/2018፡- የግብፅ መንግስት ወታደሮቹን ወደ ሶማሊያ ለማሰማራት እቅዱን እያጠናቀቀ ያለው የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ከሶማሊያ አቻቸው አብደልሰላም…
Read More » -
ጀነራል ሞሃመድ ዳጋሎ ኤርትራ የሱዳንን ጦር ትረዳለች ሲሉ ከሰሱ።
ኢትዮ ሞኒተር፡12/02/2018፡- የሱዳን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል መሪ ሌተናል ጀነራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋል (ህመቲ) ኤርትራ ለሱዳን ጦር ተዋጊ ጄት እና…
Read More » -
የካርቱም አየር መንገድ ከ30 ወራት በኃላ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ተገለጸ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/02/2018፡- እ.አ.አ. ሚያዝያ 2023 በጦር ኃይሎች እና በፈጥኖ ደራሽ ሐይሎች መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ አገልግሎቱን ተቃርጦ የቆየውን…
Read More » -
የሱዳንን ሰላም ለማስቀጠል የአሜሪካ እና የሳዑዲ ባለስልጣናት በካይሮ እና ሮም መወያየታቸው ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/02/2018፡- የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ወደ ካይሮ ከጎበኙ ከ 24 ሰአታት ባነሰ…
Read More » -
አል ሲሲ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ትራምፕ ለተጫወቱት ሚና የግብፅን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ሊሰጧቸው ነው ተባለ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- የግብፁ ፕሬዝደንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጋዛ ሰላምን በማስፈንና ጦርነቱን በማስቆም ረገድ ላሳዩት…
Read More » -
የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ሐይል ከኤል ፋሸር የሚሸሹ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎችን በስለላ ክስ ማሰሩን ምንጮች ገለጹ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/02/2018፡- የሱዳን የፈጣን ድጋፍ ሃይሎች በሰሜን ዳርፉር ኤል ፋሸር ከተማ ሲሸሹ የነበሩት በደርዘን የሚቆጠሩ ሲቪሎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን…
Read More » -
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን በማዳጋስካር ያለውን ሁኔታ በተረጋጋ መንፈስ እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ በማዳጋስካር ሪፐብሊክ ውስጥ በጦር ሠራዊቱ ውስጥ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እና በአንታናናሪቮ…
Read More » -
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል በኤል ፋሸር በሲቪሎች ላይ ለሚያደርሰው ጥቃት ተጠያቂነት ጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤል ፋሸር፣ ሰሜን ዳርፉር በፈጣን ድጋፍ ሃይሎች ተፈፅሟል የተባለውን “ተደጋጋሚ እና ሆን ተብሎ” በሰላማዊ…
Read More » -
የሱዳን ጦር በኤል ፋሸር ዋና ዋና ቦታዎችን ከፈጣን ድጋፍ ሰጪው ሐይል መልሶ መቆጣጠሩን አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 28/01/2018፡- የሱዳን ጦር በመግለጫው እንዳስታወቀው በኤል ፋሸር ታጣቂ ሐይሉ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ጥቃት ፈፅሞ በሰው እና በመሳሪያዎች ላይ…
Read More » -
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የሱዳንን መርማሪ ቡድን ቆይታ ለአንድ አመት አራዘመ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/01/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በሱዳን ያለውን የምርመራ ተልዕኮ ለአንድ አመት እንዲራዘም ድምጽ ሰጥቷል። የገለልተኛ…
Read More »