አፍሪካ
-
በሱዳን ኮርዶፋን ክልል ውስጥ አደገኛ ረሃብ እየተከሰተ መሆኑን ተመድ አስጠንቅቋል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/03/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሱዳን ኮርዶፋን ክልል ውስጥ ያሉ ሲቪሎች ላይ ጥቃት እየተባባሰ መምጣቱ ያስጠነቀቀው ድርጅቱ የረሃብ ሁኔታዎችን፣…
Read More » -
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የሰላም ስምምነት መፈራረማቸው ታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 26/03/2018፡- የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኬዲ በዋሺንግተን ዲሲ በሁለቱ አገራት መካከል የተፈጠረውን…
Read More » -
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሱዳን ውስጥ የሚደረገው የሰብዓዊ ዕርዳታ ተደራሽነት ያለገደብ እንዲፈቀድ ጠየቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 23/03/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሱዳን የሚገኙ ሁሉም ወገኖች ለሰላማዊ ሰዎች እና ለእርዳታ ሰራተኞች “ደህንነቱ የተጠበቀና ያልተገደበ የሰብዓዊ ዕርዳታ…
Read More » -
በሶማሊያ የሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች በ2025 ብቻ ከ680 በላይ ሰራተኞችን ከስራ አሰናብተዋል
ኢትዮ ሞ ኒተር፡ 22/03/2018፡- በሶማሊያ የሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች በ2025 ብቻ ከ680 በላይ ሰራተኞችን ከስራ ያሰናበቱ ሳሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ 158…
Read More » -
የአፍሪካ ህብረት የጊኒ ቢሳዎን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት እንደሚቃወም አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/03/2018፡- የአፍሪካ ህብረት ባወጣው መግለጫ በጊኒ ቢሳዎ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት መካሄዱንና ይህንን ተከትሎ ፕሬዝደንት ኡማሮን ሲኮሶ ኢምባሎን ጨምሮ…
Read More » -
ኡጋንዳ የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ እና የሶማሊያ ስደተኞችን መመዝገብ ማቆሟን አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 18/03/2018፡- የኡጋንዳ እርዳታ፣ የአደጋ ዝግጁነት እና የስደተኞች ሚኒስትር ሂላሪ ኦኔክ እንደተናገሩት ሠራተኞቻቸው ከሦስቱ አገራት የሚመጡ ስደተኞችን እንዳይመዘገቡ ማዘዛቸውን…
Read More » -
የሱዳን የሲቪል ኃይሎች ጥምረት የፈጣን ድጋፍ ኃይሎች የሦስት ወር የጦርነት ማቆም ውሳኔን እንደሚደግፍ ኣስታወቀ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/03/2018፡- የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሓይሎች መሪ ጄነራል መሓመድ ዳጋሎ እንዳስታወቁት በተናጠል የወሰዱት እርምጃ የሲቪል ዜጎችን ጥበቃ ለማሳደግ እና…
Read More » -
የሱዳን መንግስት የጄነራል መሐመድ ዳጋሎ የተኩስ አቁም ስምምነት ውድቅ ማድረጉ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/03/2018፡- የሱዳን መንግስት በፈጣን የድጋፍ ኃይሎች ሚሊሻ አዛዥ መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ “ሄሚቲ” የታወጀውን የተናጠል የተኩስ አቁም በይፋ ውድቅ…
Read More » -
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት የአልሸባብ አባላትን የብሔራዊ መታወቂያ እንድያገኙ መመሪያ መስጠቱን ተናገሩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 17/03/2018፡- የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ አክራሪው የአልሸባብ ቡድን አባላቱን ለአገሪቱ አዲስ ብሔራዊ መታወቂያ ካርድ እንዲመዘገቡ እንዳዘዘ አስታውቋል።…
Read More » -
የስዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ሐይል አዛዥ ጄነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ለሦስት ወራት የሚቆይ የተናጠል የሰብአዊ እርዳታ ስምምነት ማድረጋቸው ገለፁ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 16/03/2018፡- የሱዳን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎች አዛዥ ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ ትላንት በይፋ እንዳስታወቁት ለሦስት ወራት የሚቆይ የተኩስ ማቆምን…
Read More »